ሀዋሳ፦ አርሶአደሮች፣ የህብረት ስራ ማህበራት እና አቅራቢዎች ምርታቸውን ባሉበት ቦታ እንዲገበያዩ የሚያስችል ኤሌክትሮኒክስ የግብይት ማዕከል ትናንት ተመርቋል። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ21 ሚሊዮን ብር ያስገነባው ማዕከሉ በደቡብ ክልል የመጀመሪያው ነው። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ... Read more »
የአልኮል ማስታወቂያዎች በምን መልክ መቅረብ አለባቸው? ለሚለው ጉዳይ ትኩረት እንዳልተሰጠ ይነገራል፡፡ የተቆጣጣሪው አካል ለዘብተኛ አቋምና ተከታትሎ ዕርምጃ አለመውሰድም ማህበረሰቡ ላይ በአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች ምክንያት የሚደርሰው ጉዳት አሳሳቢ እንዳደረገው ባለሙያዎች ይገልጻሉ። ወይዘሮ ፍቅርተ... Read more »

አዲስ አበባ፦ በኢትዮጵያ ያለውን የጤና አገልግሎት የጥራት፣ የፍትሐዊነት እና የዘላቂነት ችግሮች ላይ መፍትሔ ለማምጣት ተመራቂ የህክምና ዶክተሮች ከመንግስት ጋር በጋራ ሊሰሩ እንደሚገባ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና... Read more »

• ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሐዘን መግለጫ አስተላልፈዋል አዲስ አበባ ፦ የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ባደረባቸው ህመም በጦር ኃይሎች ሆስፒታል ህክምና ሲደረግላቸው ቆይተው፤ ታህሳስ 5 ቀን 2011 ዓ.ም በተወለዱ... Read more »

– 21ሚሊዮን ብር ወጥቶበታል፤ – በ9ሚሊዮን ብር ሁለት ጎታች ጀልባዎች ተሠርተውለታል፤ – አሁን ሥራ ለማስጀመር ከ5ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል፤ በጣና ሐይቅ ጎርጎራ ወደብ ላይ ነን። ወደቡ የጀልባ መስሪያና መጠገኛ ክፍሎች እንዲሁም የሆቴል... Read more »

የኮሌራ በሽታ በዓለም ዙሪያ ከምን ጊዜውም በላይ እየተስፋፋ መምጣቱ ይነገራል። የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ገለፃ፤ በሽታው ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ውስጥ የበርካቶችን ህይወት አመሳቅሏል። የአገራት ኢኮኖሚ መሰናክልም ሆኗል። በተለይም እአአ በ2016ና 2017... Read more »

አዲስ አበባ፡- በኦሮሚያ ክልል 40 ከመቶ የሚሆነው መሬት በአሲዳማነት በመጠቃቱ ከወዲሁ እልባት ካልተበጀለት በቀጣይ በምርትና ምርታማነት መቀነስ ላይ ከፍተኛ ጫና እንደሚያሳድር ተገለፀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ፈቶ ኢስሞ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ ለአራት ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ የሚውል የ452ሺ194 ዶላር ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉም በኦሮሚያና በደቡብ ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሚከናወኑ የትምህርት፣ የጤናና የአረጋውያን ማዕከላት ግንባታና ማስፋፊያ ሥራዎች የሚውል እንደሆነ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያና ኤርትራን የጋራ ብሄራዊ ጥቅም የሚያስከብር የህግ ማዕቀፍ በአጭር ጊዜ እንደሚተገብር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የመከላከያ ሚኒስቴርና የሰላም ሚኒስቴር ትናንት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም... Read more »
የምንማር መንግሥት ከአንድ ዓመት በፊት በቁጥጥር ስር ያዋላቸውንና የሰባት ዓመታት እስር የፈረደባቸውን ሁለት የሮይተርስ (Reuters) ጋዜጠኞች እንዲፈታ ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የሚደረገው ጫና ቀጥሏል፡፡ ዋ ሎን እና ካው ሶ ኡ የተባሉት ጋዜጠኞች የታሠሩበትን... Read more »