
– አቶ ሰላም ይሁን አደፍርስ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢኖቬሽንና ‹‹ስታርት አፕ›› ልማት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢትዮጵያ ከዘመኑት እኩል ዘምና ከፍ ያለች ሀገር እንድትሆን የቴክኖሎጂ ፋይዳ ከምንለው በላይ ትልቅ ነው። ካደጉት ሀገራት እኩል ለመራመድም... Read more »
የመንግሥት እንጂ የግል ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው ለሚሠሩ ሠራተኞች በመንግሥት ደረጃ ራሱን ችሎ ማህበራዊ ዋስትና የሚሰጥና ጥበቃ የሚያደርግ ተቋም በኢትዮጵያ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ አልነበረም። ይሁንና ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ... Read more »

በ1966 ዓ.ም የመንግሥት ለውጥ መደረጉን ተከትሎ ኢትዮጵያ የተረጋጋ ሁኔታ ውስጥ አልነበረችም። ይህንን ሁኔታ አንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም ታላቋን ሱማሊያ የመመስረት ቅዥት ውስጥ የገባው የሱማሊያ መንግሥት ሀሳቡን እውን የሚያርግ መስሎት ኢትዮጵያ ላይ ወረራ ፈጽሟል።... Read more »

እንደ መግቢያ፦ የእንግሊዝ ሶማሌላንድ የምትባለው ግዛት በ1952 ነጻነቷን ተቀዳጀች። ከአራት ቀናት በኋላ ደግሞ የ“ኢጣሊያ ሶማሊያ” የምትባለው ምድር ነጻ ሆነች። በወቅቱ “የተበታተኑትን የሶማሊያ ግዛቶች አንድ ላይ ሰብስቦ ታላቋ ሶማሊያን መፍጠር” የሚል እሳቤ ይንቀለቀል... Read more »

ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀግኖች አባቶቻችን ሉዓላዊነቷ እና የግዛት አንድነቷ ተጠብቆ የቆየች ሀገር ስለመሆኗ በርካታ የድል ምስክሮች አሉን። አርበኞቻችን በተለያየ ጊዜ ሊወራቸው የመጣን የጠላት ጦር በመመከት ሉዓላዊነታቸውን ሲያስከብሩ መቆየታቸው እንዲሁ በዝክረ ታሪካችን በኩራት ሲወሳ... Read more »

‹‹ያለ ውል ከሄደች ቆሎዬ በውል የሄደች በቅሎዬ›› የሚለው አባባል የሀገሬን ሰው የነፃነት እና የፍትህ ትርጉም የሚያሳይ ነው። ለዚህም ነው ኢትዮጵያ በየዘመኑ የመጣባትን ወራሪ ስትከላከል የኖረችው። አንድም ባርነት ውርደት ነውና ባሪያ ላለመሆን…!። ሁለትም... Read more »

ዓድዋ የኢትዮጵያውያን አንድነት መገለጫ፣ የመላው ጥቁር ሕዝቦችና የነፃነት ታጋዮች የድል ታሪክ ነው:: የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ መላው አፍሪካውያን ለነፃነታቸው እንዲተጉና አንድነታቸውን እንዲያጠናክሩ መሠረት የሆነ ታላቅ ድል ስለመሆኑም ብዙሃን ይመሰክራሉ:: በተመሳሳይም የዓባይ ግድብ... Read more »

ኢትዮጵያ በበርካታ ድልና የአርበኝነት ታሪኮች በዓለም መድረክ በሰፊው የምትታወቅ። ነፃነቷንና ክብሯን በማስጠበቅ ለአፍሪካ ብሎም ለዓለም ቀንዲል የሆነች ሀገር ነች። የውጭ ወራሪ ኃይል ሉዓላዊነቷን ለመድፈር በመጣ ቁጥር ከሊቅ እስከ ደቂቅ ከዳር እስከዳር በመነቃነቅ... Read more »

የዓድዋ ድል ይሄ ትውልዶች እየኮራበት የሚቀጥል፤ የጥቁር ሕዝቦች የሥነልቦና ትጥቅ፤ የአንድነት ማሳያና የሕብረት ዋጋ የታየበት አንጸባራቂ ድል ነው። በትውልዶች ላይ ጽኑ የሀገር ፍቅርንና አርበኝነትን ያላበሰ ፤ በባህልና ታሪክ መኩራ ትን ያስተማረ ሕያው... Read more »

ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዛሬ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ድል የሆነው ዓድዋ የሚከበርበት ቀን ነው፤ ይህ በኢትዮጵያውያኑ አንድነት የመጣው ታላቅ የድል ቀን ነው:: የዓድዋ ድል፤ የአሸናፊነት መለያ ምልክት ሆኖ ሲከበር... Read more »