የሌብነት ልክፍት ከእርዳታ እህል እስከ ሊጥ

በጎጥ በረት ውስጥ የተፈለፈለውና የጎሳ ጡጦ ጠብቶ ያደገው አሸባሪው የህወሓት ቡድን የማእከላዊ መንግሥቱን ስልጣን በተቆጣጠረበት ሃያ ሰባት ዓመታት ውስጥ አረመኔና ጨካኝ መሆኑን የሚያስመሰክሩ በርካታ ጥፋቶችን ፈፅሟል።እንደመዥገር ተለጥፎ የኢትዮጵያን ደም በመምጠጥ በሃብት ላይ... Read more »

‹‹አሸባሪው የህወሓት ቡድን በሰሜን እዝ መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመው ድርጊት አሳፋሪ አሰቃቂና የማይረሳ መጥፎ ታሪክ ነው›› ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን፤ የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ፕሬዚዳንት

ጥቅምት 24 2013 ዓ.ም አሸባሪው የህወሓት ቡድን በሰሜን እዝ መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመው ጥቃት በየትኛውም ዓለም ታይቶ የማይታወቅ ጸያፍ ተግባር ነው።ድርጊቱ የኢትዮጵያን ሕዝቦች ኩፉኛ አስቆጥቷል፤ አሳዝኗልም። ወትሮም ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ሲሉ ደማቸውን ያፈሰሱ... Read more »

ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም. የታለፈው “ቀይ መስመር”

ሰዓቱ ወደዕኩለ ሌሊት እየተጠጋ ነው። ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነውና ብዙ ዓይኖች በማሕበራዊ ሚዲያ ላይ ናቸው።በድንገት “ሰበር ዜና” የሚል አርዕስት የያዙ አጫጭር የጽሁፍ መልዕክቶች ማሕበራዊ ሚዲያውን አጥለቀለቁት።የመልዕክቱ መነሻ ደግሞ የሀገሪቱ መሪ ናቸው። የጦር ኃይሎች... Read more »

የእናት ጡት ነካሾች ክህደት፤ የኢትዮጵያ ልጆች ፅናት

ጥቅምት 24፤2013 የጎደፈ ታሪክ ይህ ባንወደውም ፈፅሞ መርሳት የማንችለው እውነት፤ ባንፈልገውም በታሪካች ላይ በጥቁር ቀለም የተከተበ ሀቅ ነው።የኢትዮጵያ ጠላቶች እኩይ ምግባር የሚያሳይ ታሪክ።ተገልጦ ሲታይ ያደፈ፤ ሲነገር አሳፋሪ የሆነ ታሪክ እዚያ ልክ በዚህ... Read more »

የጥቅምት 24ቱ የሌሊት ድምጽ

ሌሊት ነው።ዕለቱ ደግሞ የሳምንቱ የሥራ መጀመሪያ ሰኞ ነበር።ሰኞ ጥቅምት 23 ቀን 2013 ዓ.ም ለጥቅምት 24 ሌሊት ማለት ነው። አብዛኛው ሰው በሥራ የዋለ አእምሮውን ለማሳረፍ ተኝቷል።አገር አማን ብሎ በሰላም ይተኛ ዘንድ ህዝቡን ይጠብቅ... Read more »

ጥቅምት 24ን ባሰብን ጊዜ…

ልክ የዛሬ ዓመት ጥቅምት 23 ለ24 አጥቢያ …. ከተለመዱት ሌሊቶች መሀከል አንዱ ነበር።እስከ ምሽት 5 ሰዓት ድረስ ፌስቡክ ላይ እንደለመድነው ከጓደኞች ጋር ትናንሽ ወሬዎች እያወራን አመሸን።5 ሰዓት ሲል ሁላችንም ስለተዳከምን እና ወሬውም... Read more »

የሱዳን ቀውስ ለኢትዮጵያ ያለው አንድምታ

አፍሪካዊቷን ግዙፍ አገር ሱዳን እ.ኤ.አ ከ1989 አንስቶ ለሶስት አሥርት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ያስተዳደሩት ኦማር ሃሰን አልበሽር ከሁለት ዓመት በፊት ከስልጣን ከተወገዱ ማግስት አንስቶ አገሪቱ የሰላም አየር መተንፈስ አልሆነላትም:: በተለይ የሽግግር መንግሥቱን በጋራ በሚመሩት... Read more »

”ዲያስፖራው ሃሳቡም ህልሙም አገሩ ላይ በመሆኑ ይህንን እንደ መልካም እድል መጠቀም ያስፈልጋል” -ወይዘሮ ነጻነት ጌታቸው በፈረንሳይ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊ

በኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት በሚደርሱ ግጭቶች ቤተሰቦቹን ያጣውን፣ የተፈናቀለውን፣ንብረቱ እንዳልነበረ የሆነውንና ባዶ እጁን የቀረውን ወገን ለማገዝ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የእርዳታ እጃቸውን ከመዘርጋት ተቆጥበው አያውቁም። ኢትዮጵያ ውስጥ ሰው ሰራሽም ሆነ የተፈጥሮ አደጋዎች ሲከሰቱ... Read more »

ሺህ ውሸት ቢደረደር አንድ እውነት አይወጣውም!

የኔታ ፍሬው በሚቀኙት ቅኔ ወደር እንዳማይገኝላቸው እና የተናገሩት አንዱም መሬት ጠብ እንደማይል እንዲሁም የነባሮን ሮማን ፕሮቻዝካ፣ ሞሶሎኒ ፣ ክርሲፒ እና ባራቴሪ ፓስታ ቀቃይ እና ደቀ መዝሙር የሆኑት አይተ ጭሬ ልድፋው እና ልጃቸው... Read more »

‹‹አሸባሪው ሕወሓት የሚለቃቸው የሐሰት መረጃዎች ትልቅ ቀውስ ማስከተላቸው በጦርነቱ ትልቁን ሚና እየተጫወተላቸው ነው›› ረዳት ፕሮፌሰር ሙሥጠፋ ወርቁ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን መምህር

ወቅቱ የጦርነት ወቅት ነው። ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ የሚወጡ መረጃዎች በአብዛኛው ተዓማኒነት የሚጎድላቸው እና የተለያዩ በመሆናቸው ኅብረተሰቡን ብዥታ ውስጥ እየጨመሩት ይገኛሉ። በሌላ በኩል በአሁኑ ወቅት አሸባሪው ሕወሓት የሚያሰራጫቸው መረጃዎች በአብዛኛው በውሸት ላይ የተመሠረቱ... Read more »