
ታሪክ ካለፈው ለዛሬው ይተላለፋል፤ ከወላጅ ወደ ልጅ እንደመሻገር ማለት ነው። ንፉግነትም ሆነ የበዛ ለጋስነትን ታሪክ አይፈልግም፤ መስታወት ሆኖ ያለውን ያሳያል እንጂ አያጎላም ወይም አያኮስስም። ጊዜን ተሻግሮ የተከተበ ከሆነ ደግሞ ሚዛናዊ ይሆን ዘንድ... Read more »
አስደናቂ እና አስገራሚ የሆኑ ቅርሶችና የቱሪስት መስህቦች በበዙባት ሕዝባዊት ቻይና 56 ብሔር፣ ብሔረሰቦች ሰም እና ወርቅ ሆነው፣ ኅብር ፈጥረው እና ተዋድደው በሰላም ይኖሩ ባታል። ከእነዚህ ውስጥ ሀን ተብሎ የሚታወቀው እና የቋንቋው መሠረት... Read more »
ዓለማችን በጦርነት ያልተንበረከኩ ጀግኖችን በፍቅረ ነዋይ፤ በፍቅረ ሥልጣን እና በፍቅረ ብእሲት ስታንበረክካቸው ኖራለች። ፈረንሳዊቷ ሜሪ ሮዝ ጆሴፊኔም ወሳኝ የፖለቲካ ሥልጣን የነበራት ሴት ባትሆንም ታላቁን ጀግና ናፖሊዮን ቦናፓርትን በፍቅር አንበርክካ ለንግሥና የበቃች ብላቴና... Read more »
ኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት ስሟን ያስጠሩ፣ ሰንደቅ አላማዋን በዓለም አደባባይ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ ያደረጉ ጀግኖች ልጆች አሏት። ከእነዚህ ውስጥ እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ የታላላቆች ታላቅ ሆነው ተገኝተዋል። ይህም በመሆኑ... Read more »

የወለጋው ተወላጅ አለቃ ተክለ ኢየሱስ ዋቅጅራ «የጎጃም ታሪክ» ብለው በእጅ የጻፉትን ዶክተር ሥርግው ገላው፤«የኢትዮጵያ ታሪክ ከአለቃ ተክለ ኢየሱስ ሐተታ» ብለው በ2002 ዓ.ም እንዳሳተሙት ይታወሳል። ይህ መጽሐፍ የሀገራችንን ታሪክ ሳቢነትና አዝናኝነት ባለው መንገድ... Read more »
«ዮቶር» መጽሐፍ ዛሬ ያወያያል ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻሕፍት ንባብ እና ውይይት ዝግጅት ክፍል ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ዛሬ እሁድ ግንቦት 11 ቀን 2011ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ «ዮቶር» በተሰኘውና በዓለማየሁ ደመቀ በተዘጋጀው... Read more »
‹‹የጋራ ባህላዊ ዕሴት ለጠንካራ አገራዊ አንድነት ›› በሚል መሪ ቃል ዛሬ በደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የተካሄደው አውደ ርዕይ በኪነጥበብና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ጥናታዊ ወረቀቶች ቀርበዋል። ውይይት ተደርጎባቸዋል። አውደ ርዕዩን የከፈቱት የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት... Read more »
እንደ መንደርደሪያ… የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ- መጻሕፍት ኤጀንሲ (ወመዘክር) ከንጉሠ ነገሥቱ ስደት መመለስ ከሦስት ዓመታት በኋላ የተመሠረተ ተቋም ነው። በወቅቱ ለዘመናዊት ኢትዮጵያ ይጠቅማሉ ተብለው ከተተለሙ ተቋማት ከቀዳሚዎቹ ተርታም ይመደባል። ይህ የሰባ አምስተኛ... Read more »
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት ኤጀንሲ ባሳለፍነው ሳምንት 75ኛ ዓመቱን ፍሬ በተሞላውና ቁምነገር በታጨቀ መርሃ ግብር በድምቀት አክብሮታል። የሙዚቃ ድግስ እንጂ የቁምነገር መድረኮች ታዳሚያቸው በቁጥር ትንሽ ነው። ቢሆንም ለአንድ ሳምንት የዘለቀው ክዋኔ ተካፋዮችን... Read more »
የደበበ ሰይፉ ሕይወት ታሪክ ላይ ያተኮረው የድምጽ ቅጂ ወይም ኦዲዮ ሲዲ ባሳለፍነው ሐሙስ ግንቦት 1 ቀን 2011ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል አዳራሽ በድምቀት ተመርቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ዋና ዳይሬክተር አቶ ማንያዘዋል... Read more »