የአፈጣጠር ችግርን እንዴት መከላከል ይቻላል

ዜና ትንተታኔ በሀገራችን በርካታ እናቶች “ምጡን እርሽው ልጁን አንሺው” ተብለው የታቀፉት ልጅ ላይ የሚያስተውሉት የተለየ አካላዊ አፈጣጠር ያልጠበቁት ነውና ደንግጠዋል። በርካቶችም በዓይን ከማይታይ የአፈጣጠር ችግር ጋር የተወለዱ የልጆቻቸውን ችግር ለማወቅ ዓመታትን ጠብቀው... Read more »

ኢንስቲትዩቱ በሰባት ዓመታት 280 የምርምር ሥራዎችን ማከናወኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፡– ባለፉት ሰባት ዓመታት 280 የምርምር ሥራዎችን ማከናወኑን የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ ፀጋ እንደገለጹት፤ ኢንስቲትዩቱ በስድስት የምርምር ማእከላት 52 የጥናት መስኮችን ለይቶ እየሠራ ይገኛል። ባለፉት ሰባት... Read more »

“በክልሉ በርካታ ውጤቶች ቢመዘገቡም ጉድለቶቹ ላይ በትኩረት መሥራት ይኖርብናል” – አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

አዳማ ፡- የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም እንደ ክልል በርካታ ውጤቶች ቢመዘገቡም በአንዳንድ ዘርፎች የተስተዋሉ ጉድለቶችን በመገምገም በአዲሱ በጀት ዓመት በእቅዳችን መሠረት ማሳካት ይኖርብናል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ።... Read more »

ቀይመስቀል ማህበር በትግራይ ክልል ማህበረሰብ ተኮር ሥራዎችን እየሠራ ነው

አዲስ አበባ፡– በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት የተጎዳውን ማህበረሰብ ማገዝ የሚያስችል ሰው ተኮር ሥራ እየሠራ መሆኑን የትግራይ ክልል ቀይመስቀል ማህበር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በኢትዮጵያ ቀይመስቀል ማህበር የትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብርሃኑ... Read more »

“ዙሪያ” – ለዲጂታል ኢኮኖሚ እድገት

ዲጂታል ኢኮኖሚ በዋናነት በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች እገዛ የሚገነባ ነው። ይህ የዲጅታል ኢኮኖሚ ግንባታ በኢንፎርሜሽን እና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) የታገዙ ዓለም አቀፍ የንግድ እንቅስቃሴዎችን፣ የፋይናንስ ሥርዓቶችን፣ ግብይቶችን እና ግንኙነቶችን ያጠቃልላል።ይህም ሰዎች የንግድ ሥራ ዕድሎችን... Read more »

በክረምት የጤና በጎ ፈቃድ ወቅቱን ታሳቢ ያደረጉ በሽታዎች ላይ በትኩረት ይሠራል

-በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ከሦስት ቢሊዮን ብር በላይ የጤና አገልግሎት ይሰጣል አዲስ አበባ፡- በዘንድሮው ክረምት የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ወቅቱን ታሳቢ ያደረጉ በሽታዎች መከላከልና ህክምና ላይ በትኩረት እንደሚሠራ ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ።... Read more »

በጎነት-ለኢትዮጵያ ከፍታ

ዜና ሐተታ በጎነት ለሁሉም የሚቸርና ከማንም የሚገኝ ስጦታ አይደለም። ይህ ስሜት ከልብ የሚመነጭ፣ ከማንነት የሚፈልቅ ሰብዓዊነት ነው። በተለየ ፍላጎት ላይ ተመሥርቶ በቀና መንፈስ የሚቃኝ ነውና መዳረሻው ሁሌም ከመልካም ውጤቶች ያርፋል። ይህን ለማድረግ... Read more »

የንግዱ ማኅበረሰብ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በስፋት እንዲሳተፍ ንቅናቄ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፡- ሁሉም የንግዱ ማኅበረሰብ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በስፋት እንዲሳተፍ ንቅናቄ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት፤ ከአዲስ አበባ፤ ከሸገር ከተማ እና... Read more »

‹‹በኢኮኖሚ ማሻሻያው ትግበራ ላይ በታየው የመንግሥት ቁርጠኛነት ተደንቄያለሁ›› አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ

አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ መንግሥት በተገበረው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ላይ የታየው የመንግሥት ቁርጠኛነት አስደናቂ እንደሆነ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደርና በአፍሪካ ኅብረት የሀገሪቱ ተወካይ አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ ተናገሩ። አምባሳደሩ... Read more »

ወጣቶች ለሰላም- ሰላም ለወጣቶች

ዜና ሐተታ ኢትዮጵያ ካላት የሕዝብ ቁጥር 70 በመቶ የሚሆነው ወጣት ትውልድ እንደሆነ በተለያየ መልኩ ይገለጻል፤ ወጣትነት ለመሥራት፤ ለመገንባት እንዲሁም፤ ሀገርን ለመጠበቅ ትልቅ አቅም እና ግለት ያለበት የእድሜ ደረጃ እንደመሆኑ፤ ከአጠቃላይ ሕዝብ ብዛት... Read more »