ኢትዮጵያ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ እምቅ አቅም ያላት አገር ናት። አገሪቱ የአምራች ኃይል አቅም፣ ተፈጥሯዊ አቀማመጥ፣ ሕጋዊ ማዕቀፎችና ለዘርፉ እድገት አዎንታዊ አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ ሌሎች መልካም አጋጣሚዎችና አስቻይ ሁኔታዎች አሏት። ይህን አቅም በመጠቀምና ከዘርፉ... Read more »
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ስር የነበሩትን የምዕራብ ኦሞ፣ የቤንች ሸኮ፣ የካፋ፣ የዳውሮና የሸካ ዞኖች እና የኮንታ ልዩ ወረዳን በአንድነት በመያዝ በኅዳር ወር 2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲዊ ሪፐብሊክ 11ኛው ክልላዊ መንግሥት... Read more »
መንግሥት መዋቅራዊ የምጣኔ ሀብት ሽግግርን እውን ለማድረግ አስተዋፅኦ ይኖራቸዋል ብሎ ትኩረት ከሰጣቸው ተግባራት መካከል የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት አንዱ ነው። ፓርኮቹ በሚገነቡባቸው አካባቢዎች ለሚኖረው የሕብረተሰብ ክፍል ሥራ በመፍጠርና ከአካባቢው ጋር ተስማሚ የሆነ የሥራ... Read more »
ኢትዮጵያ በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ግዙፍ አቅም እንዳላት ይገለፃል። ይሁን እንጂ በ2014 ዓ.ም የበጀት ዓመት በ10 ወራት ውስጥ ያገኘችው የውጭ ምንዛሬ ግማሽ ቢሊዮን ዶላር እንኳ አልሞላም፡፡ በእነዚሁ ወራት ገቢ ምርቶችን በአገር ውስጥ ምርት... Read more »
ኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ዘርፍ እምቅ አቅም ያላት አገር ናት። አገሪቱ አምራች ኃይል አቅም፣ ተፈጥሯዊ አቀማመጥ፣ ሕጋዊ ማዕቀፎችና ለዘርፉ እድገት አወንታዊ አስተዋፅዖ የሚያበረክቱ ሌሎች መልካም አጋጣሚዎችና አስቻይ ሁኔታዎችም አሏት። በኢንዱስትሪ ያላትን አቅም በመጠቀምና ከዚሁ... Read more »
‹‹ኮካ-ኮላ›› የሚለው ስያሜ ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው ዓለም ታዋቂ የሆነ ስም ነው። ይህ ከዓለም ግዙፍ የንግድ ተቋማት መካከል አንዱ በሆነው የኮካ-ኮላ ኩባንያ (Coca-Cola Company) የሚመረተው ለስላሳ መጠጥ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረተው እ.አ.አ በ1886 ዓ.ም... Read more »
ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ለማሸጋገር ስትሰራ ቆይታለች። ለዚህም የግሉ ዘርፍ በኢንዱስትሪው ዘርፍ የሚደርገው ኢንቨስትመንት እንዳለ ሆኖ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በመሳብ እየሰራች ትገኛለች። የዘርፉን ተግዳሮቶች ለመፍታት ርብርብ በማድረግም በተለይ ለኢንቨስትመንት... Read more »
በአፍሪካ አህጉር ዋነኛ ገብስ አምራች ከሆኑ አገራት መካከል ከቀዳሚዎቹ ተርታ የምትመደበው ኢትዮጵያ፣ ይህን ምርት በግብዓትነት የሚጠቀሙት የቢራ ፋብሪካዎቿ አብዛኛውን የብቅል ፍላጎታቸውን የሚያሟሉት ከውጭ አገራት በሚገባ ምርት መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ። በአገሪቱ የሚፈለገውን ያህል... Read more »
“ኢትዮጵያ ታምርት” በሚል መሪ ቃል የአዲስ አበባ የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት አምራቾችን አቅም የማሳደገያ የምክክርና ንቅናቄ መድረክ በቅርቡ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። መድረኩ የከተማዋን አምራች ኢንዱስትሪዎች አቅም ለማጎልበት ያቀደ እንዲሁም ችግሮቻቸውን አዳምጦ መፍታትን... Read more »
በዓባይ ወንዝ ላይ ከተገነቡት ድልድዮች አንዱ በውቧ ባህር ዳር ከተማ የሚገኘው ነው። በ1954 ዓ.ም እንደተገነባ የሚነገርለት የዓባይ ድልድይ ላለፉት ስድስት አስርት ዓመታት የአማራ ክልል አካባቢዎችን እንዲሁም ኢትዮጵያን ከሱዳን ጋር ሲያገናኝ ቆይቷል። ድልድዩ... Read more »