ከ28 ዓመታት በፊት በወቅቱ አጠራር የሥጋ ሜዳ ቀበሌ ገበሬ ማሕበር በአሁኑ ደግሞ የታጠቅ አሸዋ ሜዳ አካባቢ ነዋሪዎች የመልካም አስተዳደር ጥያቄያቸውን ያነሳሉ። ጥያቄያቸውም በሚመለከታቸው አካላት ምላሽ አግኝቶ ለዓመታት በሠላም ቢኖሩም ከአምስት ዓመታት በፊት... Read more »
በርካቶች ለባሕር ማዶ ያላቸው አመለካከት በተሳሳተ መልኩ የተቀረፀ በመሆኑ በአገራቸው ሠርተው ከመለወጥ ይልቅ ውጭን ናፋቂ እንዲሁም የቆዳ ቀለማቸው ነጭ ለሆኑ የሠው ልጆች ከፍተኛ ክብርን እንዲሰጡ ሲያደርጋቸው ይታያል፡፡ የሕይወት ዕጣ ፈንታን አለማወቅና መድረሻን... Read more »
ከእንግሊዝ ኤምባሲ ወደ መገናኛ በሚወስደው አቋራጭ አስፋልት መንገድ ከደጃፋቸው ላይ አንዲት የተንበረከኩ እናት ተመለከትኩ። መንገዱና የቤታቸው ጣሪያ ያላቸው ርቀት ተቀራራቢ ነው። የመኖሪያ ቤታቸው በር ግማሹ በመንገዱ የተከለለ በመሆኑ ቆመው መግባትም ሆነ መውጣት... Read more »
በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት ነዋሪ ወጣት ዳንኤል ደምሴ ተወልዶ ያደገው በዚሁ ወረዳ የቤት ቁጥር 280 ውስጥ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ቤቱም በ1967 ዓ.ም በአዋጅ የተወረሰ እንደነበር ያስታውሳል፡፡ በወቅቱ እነ ገብሩ ንስራነ በሚል ስም... Read more »