ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል በተፎካካሪ ፓርቲ መሪዎች ዓይን

በአዲስ አበባ ከተማ ከቀናት በፊት በትምህርት ቤቶች፣ በክፍለ ከተሞችና በተለያዩ አደረጃጀቶች «በብዝሃነት የደመቀ ኢትዮጵያዊ አንድነት» በሚል መሪ ቃል 13ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነበር። የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግሥት የፀደቀበትን ቀን... Read more »

ፓሊስ በያሬድ ዘሪሁን፣ በተስፋዬ ኡርጌና ሜ/ጄነራል ክንፈ ላይ የጠየቀውን 14 ቀን የምርመራ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ፈቀደ

ፍርድ ቤቱ በያሬድ ዘሪሁን፣ በተስፋዬ ኡርጌና ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው ላይ ፓሊስ የጠየቀውን 14 ቀን የምርመራ ጊዜ ፈቀደ። ተጠርጣሪዎቹ በዛሬው እለት በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 10ኛ የወንጀል ችሎት ነው የቀረቡት።... Read more »

በኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክክር እያደረጉ ነው

በኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዛሬ “በአንድነት ወደ ዲሞክራሲያዊ ስርዐት ሽግግር ” በሚል ርዕስ በኦሮሞ ባህል ማእከል ምክክር እያደረጉ ሲሆን አላማውም ለኦሮሞ ህዝብ በጋራ ለመስራት መግባባት ለመፍጠር ነው ተብሏል፡፡ የኦሮሞ ትግል ስኬት ወዴት?... Read more »

10 ሺህ ሰዎች የታደሙበት የቡና ጠጡ ስነ ስርዓት በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው

በአዲስ አበባ የሚከበረውን 13ኛው የብሄር ብሄረሰቦች በዓልን በማስመልከት በመስቀል አደባባይ የቡና ጠጡ ስነ ስርዓት እየተከናወነ ይገኛል። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሀብት የሆነውን ቡናን ለማስተዋወቅ ዓላማ ባደረው የቡና ጠጡ ስነ ስርዓቱ ላይም 10 ሺህ ሰዎች... Read more »

የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም እንዲቋቋም ተወሰነ

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም እንዲቋቋም ከውሳኔ ላይ መድረሱ ተገለፀ። የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ)፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች በዛሬው እለት በጋራ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው... Read more »

ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የሴቶች ማረፊያ እና ልማት ማእከልን ጎበኙ

የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተለያየ አይነት ጥቃት ለደረሰባቸው ሴቶች እና ህጻናት እንክብካቤ የሚያደርገውን የሴቶች ማረፊያ እና ልማት ማእከል ጎብኝተዋል፡፡ ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ማእከሉ የሚያከናውናቸውን ስራዎች ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ የማእከሉ ሰራተኞችን እና ድጋፍ እየተደረገላቸው... Read more »

ከገበያ በጠፉ የግንባታ ምርቶች ላይ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚ/ር አስታወቀ

የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከገበያ በጠፉ የብርታብረት፣ ፌሮ እና ሌሎች መሰል ምርቶች ላይ ምርምራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በተለይ ዋነኛ የግንባታ ግብዓት የሆነው ብረት በገበያ ላይ በመጥፋቱ የግንባታ ኢንዱስትሪው አጣብቂኝ ውስጥ መግባቱን በዘርፉ... Read more »

በኢትዮጵያ የሚታየው የለውጥ ጉዞ ሁላችንንም የሚያኮራ ነው” የቀድሞው የዛምቢያ ፕሬዝደንት

በኢትዮጵያ በሁሉም መስኮች እየታየ ያለው የለውጥ ድባብ ለኢትዮጵያና ለአካባቢው ብቻ ሳሆን ሁሉንም አፍሪካዊ የሚያኮራ መሆኑን የቀድሞው የዛምቢያ ፕሬዝደንት ሩፒ ባንዳ ገለጹ ፡፡ ከኢፌድሪ ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጋር ተገናኝተው የተነጋገሩት ሚስተር ባንዳ እንዳሉት... Read more »

ተከስቶ የነበረው የቤንዚን እጥረት እየተቃለለ ነው፡- የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢዎች

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢዎች ድርጅት እንደገለፀው የቤንዚን እጥረቱ እየተቃለለ የመጣው የሚመለከታቸው አካላት የተቀናጀ ጥረት በማድረግ ለእጥረቱ መንስኤ የነበረውን ህገወጥ ንግድ ለመቆጣጠር ጥረት በማድረጋቸው ነው። እጥረቱ የተከሰተው በህገወጥ መልኩ ከነዳጅ ማደያ ውጪ ቤንዚንን በበርሜልና... Read more »

ዩኒቨርሲቲዎች በሀገሪቱ ሰላምና አንድነት ላይ ተጨማሪ እሴት የሚያበረክት ትውልድ ሊያፈሩ እንደሚገባ ተገለፀ

ዩኒቨርሲቲዎች ከማንኛውም የፖለቲካ ተልዕኮ ማራመጃነት ርቀው በሀገሪቱ ሰላምና አንድነት ላይ ተጨማሪ እሴት የሚያበረክት ትውልድ ሊያፈሩ እንደሚገባ የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ገለፀ። ዩኒቨርሲቲው በሰላማዊ የመማር ማስተማር ስራው ላይ ችግር በሚፈጥሩ ጉዳዮች ላይ ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብና ከአካባቢው... Read more »