ጃፓንና ኢትዮጵያ የ13 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፡- ለአዲስ አበባ ለመንገዶች ጥገናና ማሻሻያ ፕሮጀክት ሥራዎች የሚውል 13 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር (400 ሚሊየን ብር) የገንዘብ ስምምነት በጃፓንና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል ተፈረመ። ትናንት በገንዘብ ሚኒስቴር የተካሄደውን ስምምነት የተፈራረሙት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የገንዘብ... Read more »

የተባለሹ መድኃኒቶችን ማስወገጃ ማዕከሉ የሙከራ ሥራ ጀመረ

ሐዋሳ፡- ከግሎባል ፈንድ በተገኘ የ51 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ የተገነባው የተበላሹ መድሃኒቶች ማስወገጃ ማዕከል የሙከራ ሥራ መጀመሩን የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ሐዋሳ ቅርንጫፍ አስታወቀ። የቅርንጫፉ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘመን ለገሰ በተለይ ለአዲስ... Read more »

ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን ለኖቤል ሽልማቱ ሰፊ ሽፋን ሰጥተውታል

አዲስ አበባ፡- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ህዳር 30 ቀን 2012 ዓ.ም የኖቤል የሰላም ሽልማትን በኦስሎ ተገኝተው መቀበላቸውና በመድረኩ ያደረጉትን ንግግር ተከትሎ ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን ሰፊ ሽፋን ሰጥተው ዘገባዎቻቸውን ሰርተዋል፡፡... Read more »

ሽልማቱ ብዙ ኃላፊነቶችን ለመሸከም አቅም እንደሚፈጥር ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከትናንት በስቲያ የተቀበሉት የሰላም የኖቤል ሽልማት ብዙ ኃላፊነቶችን ለመሸከም አቅም የሚፈጥር መሆኑ ተገለጸ፡፡ አስተያየታቸውን ለአዲስ ዘመን የሠጡት የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የሽልማት ሥነሥርዓቱ በብዙ ኢትዮጵያውያን ዘንድ... Read more »

የኤሌክትሮኒክስ ታክሲ አገልግሎት ለሚሰጡ ስድስት ድርጅቶች ፈቃድ ተሰጠ

– ከኮድ 1 ውጭ የታክሲ አገልግሎት መስጠት አይቻልም ተብሏል አዲስ አበባ፡-የኤሌክትሮኒክስ የታክሲ ስምሪት አገልግሎት ለመስጠት ጥያቄ ካቀረቡት 22 ድርጅቶች መካከል መስፈርቱን ላሟሉ ስድስት ድርጅቶች ፈቃድ መስጠቱን የአዲስ አበባ መንገድ ትርንስፖርት ባለስልጣን ገለጸ::... Read more »

140 የቀንድ ከብቶች የተዘረፉባቸው አርሶ አደሮች መፍትሄ እንዳላገኙ ገለጹ

አዲስ አበባ፡- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 140 የቀንድ ከብቶች የተዘረፉባቸው የዳንጉር ወረዳ አርሶ አደሮች መፍትሄ እንዳላገኙ ገለጹ:: የዳንጉር ወረዳ አርሶ አደሮች በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዳሉት፤ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ባለፈው ዓመት... Read more »

የጠቅላይ ሚኒስትሩን የኖቤል ሽልማት በማስመልከት የደስታ መግለጫ ስነስርዓቶች ተካሂደዋል

አዲስ አበባ፡-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሰላም የኖቤል ሽልማትን ተቀብለው ወደ አገር መመለሳቸውን ተከትሎ በተለያዩ የአገሪቷ አካባቢዎች የደስታ መግለጫ ስነ ስርዓቶች ተካሂደዋል:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የዓለም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ በመሆናቸው የደስታ... Read more »

በኢትዮጵያ የተመራማሪ-ህዝብ ጥምርታ 1 ለ 4587 መሆኑ ተገለፀ

• አገሪቱ በዘርፉ በዓለም 93ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ የተመራማሪ-ህዝብ ጥምርታ 1 ለ 4587 (ለአንድ ሚሊዮን ህዝብ 218 ተመራማሪዎች) መሆኑ ተገለጸ::አገሪቱ ከሳይንሳዊ ምርምር ተቋማት ጥራት አንጻርም በዓለም ላይ ከሚገኙ 142... Read more »

“ወደ ከፍታ መሰላል የሚወጡትን ጎትቶ ከማውረድ ገፍተን ጫፍ ለማድረስ እንትጋ”ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ

አዲስ አበባ፡- ወደ ከፍታ መሰላል የሚወጡትን ጎትቶ ከማውረድ ይልቅ ገፍተን ጫፍ ለማድረስ ልንተጋ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አሳሰቡ:: ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ጠዋት ከኦስሎ አዲስ አበባ ሲገቡ የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸዋል:: ጠቅላይ... Read more »

ሽልማቱ አገሪቷ ለሰላም የሚተጉ ዜጎችን ማፍራት የምትችል መሆኗን ያሳየ መሆኑን ፓርቲዎች ገለፁ

አዲስ አበባ፡- የዶክተር ዐብይ አህመድ የኖቤል ሰላም ሽልማት አገሪቷ ለሰላም የሚተጉ ዜጎችን ማፍራት የምትችል መሆኗን ያሳየና በዓለም አደባባይ ለኢትዮጵያውን ከብርን ያጎናፀፈ መሆኑን የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) እና የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለፍትህ (አረና)ፓርቲ... Read more »