የአለም አቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ የሃዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

የአለም አቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፊሊፔ ሊ ሁዌሩ የሃዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ:: በጉብኝታቸውም የኢንዱስትሪ ፓርኩ በምርት ሂደት ከሚገጥም ብክለት የጸዳና ምርጥ የመማሪያና የዕሴት ጭማሪ ዕድል በመሆን ኤክስፖርትን የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸዋል::... Read more »

ያልተሰበሰቡ ሰብሎችን በወቅቱ በመሰብሰብ ከብክነት መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ

ያልተሰበሰቡ ሰብሎችን በወቅቱ በመሰብሰብ ከብክነት መከላከል እንደሚገባ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው በወቅታዊ የግብርና ስራዎች ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫውን የሰጡት የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሰለሞን አሰፋ... Read more »

በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ስልጠና እየተሰጠ ነው

በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ በተዘጋጁ ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች እና የማስፈጸሚያ ህጎች ላይ ከ500 በላይ ለሚሆኑ ለኦሮሚያ ብ/ክ/ መንግስት የከተማ አመራር በአዳማ ስልጠና እየተሰጠ ነው። የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ከኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የከተማ... Read more »

ችሎቱ በጋዜጠኛ ፍጹም የሽጥላ ላይ የ7 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ፈቀደ

መርማሪ ፖሊስ በጋዜጠኛ ፍጹም የሽጥላ ላይ የጠየቀውን የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ውድቅ በማድረግ የቀሩ ስራዎችን ለመስራት የ7 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ፈቅዷል። ፖሊስ ከጋዜጠኛ ፍጹም የሽጥላ ጋር በተያያዘ ቀድሞ ተፈቅዶለት በነበረው 7... Read more »

በምዕራብ ኢትዮጵያ ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር መፈታቱ ተገለጸ

በምዕራብ ኢትዮጵያ አካባቢዎች በጸጥታ ችግር ምክንያት ሲያጋጥም የነበረው የትራንስፖርትና የንግድ እንቅስቃሴ መስተጓጎል ችግር መፈታቱን በመከላከያ ሰራዊት የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ አስታወቁ። ዋና አዛዡ ሜጀር ጀኔራል አስራት ደኔሮ ለኢዜአ እንደገለጹት በቤኒሻንጉል ጉሙዝና በኦሮሚያ... Read more »

የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያን የለውጥ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ ነኝ አለ

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ አወንታዊ የለውጥ እርምጃዎችን ለመደገፍ ቁርጠኛ አቋም እንዳለው በአውሮፓ ህብረት የሰብዐዊ እርዳታና የቀውስ አስተዳደር ኮሚሽነር ኪርስቶስ ስታይሊአንዲስ ገለጹ፡፡ ኮሚሽነሩ ከፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ጋር ተገናኝተው በተነጋገሩበት ወቅት... Read more »

የቀድሞው ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ የቀብር ስነስርአት ረቡዕ ይፈጸማል

የቀድሞው ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ የቀብር ስነስርአት ረቡዕ ከቀኑ በ9 ሰዓት በቅድስት ስላሴ እንደሚፈፀም ተገለፀ። የብሔራዊ ቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በሰጡት መግለጫ የቀድሞው የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዝዳንት ግርማ... Read more »

ፕሬዝደንት ሣሕለወረቅ ዘውዴ ወደ ቪየና ኦስትሪያ ተጓዙ

የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ሣሕለወረቅ ዘውዴ በአፍረካና አውሮፓ ህብረት ፎረም ላይ ለመሳተፍ ወደ ቪየና ኦስትሪያ ተጓዙ። በነገው እለት የሚካሄደው ፎረም በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ልማት ላይ ትኩረት ሰጥቶ ይነጋገራል። ፕሬዚዳንት ሣሕለወረቅ ዘውዴ በቆይታቸው በፎረሙ ላይ ኢትዮጵያ... Read more »

”ህዝብ እንደ ህዝብ ሊጣላ አይችልም ከፍቅር ውጪ የሚያውቀው አጀንዳ የለውም”- ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል 

“ህዝብ እንደ ህዝብ ሊጣላ አይችልም ከፍቅር ውጪ የሚያውቀው አጀንዳ የለውም” ሲሉ የኢህዴግ ሴቶች ሊግ ሊቀመንበር እና የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለፁ። 4ኛው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ሴቶች ሊግ ጉባኤ... Read more »

በኢትዮጵያ የማንበብ ባህል እንዳልዳበረ ተገለጸ

በኢትዮጵያ የማንበብ ባህል እንዳልዳበረና በቀን አንድ ገፅ ካለንባብ የሚያሳልፈው ዜጋ በርካታ መሆኑን የብሄራዊ ቤተመፃህፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ የንባብ ባህልን ለማሳደግ በክልሎች ቤተመዛግብትና ቤተመፃህፍቶችን ለማደራጀት እየተሰራ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡ በህንድ አንድ ሰው በሳምንት... Read more »