በአምቦ ከተማ ለ70 ዓመታት በትዳር ተሳስረው የቆዩት አጋሮች ዕለተሞታቸውም በአንድ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ሆነ። የአቶ ጉርሜሣ ኢሬንሶና ወይዘሮ ጉዲሴ ቂጣታ በአምቦ ከተማ ቀበሌ 03 ነዋሪዎች ነበሩ ፤ ለሰባ አሥርታት የዘለቀው ትዳራቸው ባለፈው... Read more »
አንዲት በጭስ የታፈነች ቤት ውስጥ ዘልቄያለሁ። እዚህ ሰነፈጠኝ፣ አቃጠለኝ ብሎ መነጫነጭ የለም። ቤቷን ለተላመዷት ሰዎች የምድር ዓለም ናት። ሠላምታ ሰጥቼ ለማዕድ ቤት ቀረብ ብዬ ከመደቡ ላይ ተቀመጥኩ። ግራ ቀኝ የተደረደሩ ሰዎች ቁልጭ... Read more »
ብዙዎች አማርኛ ፊደልን በኮምፒውተር እንዲጻፍ በማድረጋቸው ያውቋ ቸዋል። በየጊዜው እያሻሻሉም የተለዩ የአጻጻፍ ስልቶችን በማቅረብ ይታወቃሉ። ኮምፒዩተር ኦሮምኛና ሌሎች የአገሪቱን ቋንቋዎች አይጽፍም ለሚሉትም በሶፍትዌራቸው ምላሽ ሰጥተዋል። የእርሳቸው ሶፍትዌር ማንም ሳይጀምረው ከሰላሳ ዓመት በፊት... Read more »
ቤተሰቦቻቸውን ለማገዝ ጨው፣ ዳቦቆሎና ሽንኩርት ይሸጡ ነበር። በተለያየ ጊዜ የባልትና ውጤቶችንም በማቅረብ ይታወቃሉ። ብዙ ጊዜ ኪሳራ ቢያጋጥማቸውም ተስፋ መቁረጥ የሚባልን አያውቁም። እንደውም በተደጋጋሚ ለምን ውጤታማ መሆን እንዳልቻሉ ራሳቸውን ይጠይቃሉ። «ይህ ያልተሳካልኝ፤ ሙከራዬ... Read more »
ሰው በሙያው ይጠራል፤ አንዳንዴ ግን ሙያን የሚያስጠሩ ሰዎች ይታያሉ። ስማቸው ሙያቸውን ልቆ እናገኛቸዋለን፤ እነዚህም በየዘመናቱ አልፎ አልፎ የሚገኙ ናቸው። «እወቁልኝ» እያሉ አይለፍፉም፤ ሥራቸው ግን ምስክር ሆኖ ይቆያል። ያከበሩት ሙያና ተግባርም ያከብራቸዋል። እንግዲህ... Read more »
ደማቅ አለፍ ብሎ ደብዛዛ ቀለም የተቀባች ነች ህይወት፡፡ ዛሬ መነሻና መገኛቸው እታች ቢሆንም ህልም አልመው ነገን ተስፋ አድርገው እላይ ለመድረስ እየተጉ የሚገኙ ወጣቶችን የህይወት ውጣ ውረድ ልናወጋችሁ ወደድን፡፡ ያገኘናቸው የሃዋሳ ሃይቅ የሚለግሰውን... Read more »
የ75 ዓመት አዛውንት ናቸው። አሁንም ከሥራ ጋር ጥብቅ ወዳጅነት መስርተው ይኖራሉ። እንደወጣት ሮጠውና ተግተው ይሰራሉ። በዚህም ብዙዎች ይቀኑባቸዋል። በተለይ በምርምርና ስርዓተ ትምህርት ቀረጻ አንቱታን ያተረፉ በመሆናቸውና አሁንም እያስተማሩ በመገኘታቸው ግዴታን መወጣት እንደእርሳቸው... Read more »
ህይወት ቁጥር ስፍር በሌላቸው ፈተናዎችና ከባድ ጥያቄዎች የተሞላች ትምህርት ቤት መሆኗን ማንም ይረዳዋል። ህይወት በፈተና የተሞላች ነች። ፈተናውን የሚያልፍ ይኖርባታል። የህይወትን ፈተና ለማለፍ ፅናትን፣ ብርታትንና ትዕግስትን ይጠይቃል። የአካል ጉዳት ባለባቸው ሰዎች ደግሞ... Read more »
የሚታወቁት የኦሮሞ የገዳ ባህላዊ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለዓለም በማስተዋወቃቸው ነው። የምሥራቅ አፍሪካን ባህላዊ ኩነቶች እና የህብረተሰቡን ጥንታዊ አኗኗር አብጠርጥረው እንደሚረዱ በርካቶች ይመሰክ ሩላቸዋል። ውልደታቸው በአገረ ኤርትራ ቢሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ ተምረዋል። ከኢትዮጵያ እና ኬንያ... Read more »
ጋዜጠኝነትን እንደነፍሳቸው ይወዱታል። ከ30ዓመታት በላይ ኖረውበታል። በመምህርነት አገልግለዋል። በፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ረጅም ጊዜ አሳልፈዋል፡፡ በታጠቅ፣ ኢትዮጲስ፣ ፍትሕ… ጋዜጦች ላይ ይጽፉ ነበር፡፡ በሚጽፏቸውና በሚያደርጉት ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ በርካታ ውጣ ውረድ አጋጥሟቸዋል፡፡ በእስር ቤት ስቃይና... Read more »