በኢትዮጵያ ከአስራ ሰባት አመት በፊት በየአመቱ በኤች አይ ቪ ቫይረስ አዲስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር 81 ሺ እንደነበርና በአሁኑ ወቅት ይህ አሀዝ ወደ 15 ሺ መውረዱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ በቫይረሱ አዲስ ከሚያዙ ከእነዚህ 15... Read more »
ፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በበሽታ አምጪ ተህዋሲያን (ጀርሞች) አማካኝነት ሰዎችን፣ እንስሳትንና እፀዋትን የሚያጠቁ በሽታዎችን ለማከምና ስርጭታቸውን ለመግታት ያገለግላሉ፡፡ መድኃኒቶቹ በተደጋጋሚና ያለአግባብ በሰዎችና በእንስሳት ሲወሰዱ ግን የበሽታ አምጪ ጀርሞችን ሙሉ በሙሉ መግደል፣ መቆጣጠር ወይም እርባታቸውን... Read more »
የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው መድኃኒቶችንና ሎሎች ተያያዥ ኬሚካሎችን በዘመናዊ መንገድ ማስወገድ የሚያስችል መሳሪያ የትግበራ ሙከራ በአዳማ ተጠናቀቀ፡፡ በሰዓት 1000 ኪ.ግ ማቃጠል የሚያስችልና በ91.8 ሚሊዮን ብር ወጪ የተተከለው መሳርያ(Incinerator) የትግበራ ሙከራው የተጠናቀቀ ሲሆን በመጪዎቹ... Read more »
«ከ19 ዓመታት በፊት የ15 ዓመት ልጅ፣ የስምንተኛ ክፍል ተማሪ ሳለሁ የኤች አይ ቪ/ ኤድስ ቫይረሱ በደሜ መኖሩን አስባለሁ። ያኔ በሴት ጓደኛዬ አማካኝነት በሰፈራችን ልጅ ተደፈርኩ።በዚያን ጊዜ የክፍለ ሀገር ልጅ ሆኖ እንዲህ ዓይነት... Read more »

በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በጤና አገልግሎት ላይ ያከናወነቻቸውን ሰፋፊ ተግባሮች ተከትሎ በእናቶችና ሕፃናት ጤና ላይ አመርቂ መሻሻል መታየቱን በቅርቡ ይፋ የተደረገ አንድ ጥናት አመልክቷል፡፡ ከአውሮፓውያኑ 2000 ጀምሮ የእናቶች፣ የጨቅላ ሕፃናትና ልጆች... Read more »