
አዲስ አበባ፡- ከማኪያቶው ላይ እየተቀነሰ ገቢ የሚደረገው የዳያስፖራ ትረስት ፈንድ የፈረንጆቹን 2019 አዲስ ዓመት መግቢያ ምክንያት በማድረግ በዛሬው ዕለት ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር በላይ ይደርሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገለፀ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር... Read more »

ባለፉት 27 ዓመታት በ36 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚቆጠር ገንዘብ ወደ ውጭ ሀገሮች እንዲሸሽ መደረጉን መረጃዎች ያመለክታሉ። ይህ አይነቱ ሀብት ማሸሽ እንዳይቀጥል ለማድረግ የመንግሥትና የሥራ ኃላፊዎች ንጽህና ወሳኝ መሆኑን የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ያስገነዝባሉ።... Read more »

መንግሥት በአገሪቱ ለውጥ ለማምጣት ከሚሰራባቸው ዘርፎች ዋነኛው የዴሞክራሲ ተቋማትን ማጎልበት ነው፡፡ በዚህም ከጥቂት ወራት አስቀድሞ በመንግሥት በተደረገ ጥሪ ከአገር ውጭ የነበሩ የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ወደ አገር እንደገቡ ይታወቃል፡፡ አርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄም... Read more »

አገራት እንደየእድገት ደረጃቸውና ሥልጣኔያቸው መጠን የተለያየ የፖለቲካ አቅጣጫዎችን ሲከተሉ ኖረዋል፡፡ አንዳንድ አገራት በዴሞክራሲያዊ የፖለቲካ አመራር ሲመሩ ሌሎቹ ደግሞ ፍፁም አምባገነናዊ ሥርዓት ስር ለዘመናት ኖረዋል፡፡ አሁን አሁን ግን አብዛኞቹ አምባገነን መንግሥታት በህዝቦች ትግል... Read more »

አዲስ አበባ፡- ባለፉት ስድስት ወራት 452 ሚሊዮን 189ሺ264 ብር ግምት ያላቸው የተለያዩ ዕቃዎች በህገ ወጥ መንገድ በኮንትሮባንድ ሲንቀሳቀሱ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽነሩ አቶ ደበሌ ቃበታ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ... Read more »

የተፈጥሮ ግብርና ተፈጥሯዊ የሆኑ የአፈር ለምነት መጠበቂያ ስልቶችንና ለተባይ መከላከያ የሚውሉ የግብርና ግብዓቶችን በመጠቀም የሚተገበር የአመራረት ዘዴ መሆኑን በዘርፉ የተሰማሩ ምሁራን ይገልጻሉ፡፡ በተፈጥሮ ግብርና ዘዴ ከአላስፈላጊ ንጥረ ነገሮችና ኬሚካሎች ንክኪ የጸዱ ቁሳቁሶችን... Read more »

አዳማ፡- የተጣለበትን ኃላፊነትና አደራ ከመወጣት አኳያ አደረጃጀትና አቅም ከማጠናከር ጀምሮ ለውጡን በሚመጥን መልኩ ራሱን ወደፊት ለማራመድ እየሠራ መሆኑን የፌዴራል አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ማስፋፊያ ባለሥልጣን ገለጸ፡፡ ባለሥልጣኑ አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት... Read more »

በአገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች በሚነሱ ግጭቶች ዋነኛ ገፈት ቀማሽ የአገር አቋራጭ ትራንስፖርት ሰጪ ተቋማት ናቸው፡፡ በተጨማሪም በመሰረተ ልማት አለመዘርጋትና በአግባቡ አለመገንባትም ለአገር አቋራጭ ትራንስፖርት መሳለጥ ሌላኛው እንቅፋት ነው፡፡ ችግሮቹ ቢኖሩም የትራንስፖርት ሰጪ ማህበራቱ... Read more »

በ2009 በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 398/2009 የተቋቋመው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን፤ ቀደም ሲል ቤት በማስተዳደር ተወስኖ የነበረው ተግባሩ ቤት መገንባትም ሆነ ማስገንባት፣ መሸጥና መግዛት ተጨምረውለት ወደስራ ገብቷል፡፡ ሲቋቋም የተሰጠውን ዓላማ ለማሳካትም በርካታ... Read more »

የተከላካይ ጥብቅና ሂደት ውጤታማ በሆነ መልኩ እየተተገበረ ባለመሆኑ በኢትዮጵያ ትክክለኛ ፍትህ ለህዝቡ እንዲደርስ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት ተባባሪ ፕሮፌሰር ፀሀይ... Read more »