የፍትህን ሚዛን ለመመለስ

የተከላካይ ጥብቅና ሂደት ውጤታማ በሆነ መልኩ እየተተገበረ  ባለመሆኑ  በኢትዮጵያ ትክክለኛ ፍትህ ለህዝቡ እንዲደርስ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው  እንደሚገባ  የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት ተባባሪ ፕሮፌሰር ፀሀይ... Read more »

እንቦጭን በሳይንሳዊ አማራጭ

የውሃ አካላትን በስፋት እያጠቃ የሚገኘውን የእንቦጭ አረምን ለመከላከል ጥቅም ላይ ከዋሉት ዘዴዎች ባለፈ ሳይንሳዊ አማራጮችን መጠቀም ያስፈልጋል። በመሆኑም ምን አይነት ሳይንሳዊ የመከላከያ መንገዶች መተግበር ይቻላል? ለሚለው ጥያቄ የዘርፉ ባለሙያዎች ምላሽ አላቸው። በባሕር... Read more »

ሚኒስቴሩ የመቶ ቀን እቅዱን ለማሳካት በአፈፃፀም የሚነሱ ችግሮችን ለይቶ እየሠራ ነው

አዲስ አበባ፦ በንግድና ኢንዱስትሪው ዘርፍ ያሉ ተግባራት በጎ ጅምር ቢያሳዩም በአፈፃፀም የሚነሱ ችግሮችን ለመቅረፍ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያለፉትን አምስት ወራት እቅድ አፈፃፀም እና የመቶ... Read more »

መጻሕፍትን በድምጽ- አዲስ መንገድ

እነሆ ምሳሌ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት ኤጀንሲ ዓይነሥውራንን ተደራሽ ለማድረግ መጻሕፍትን በድምጽ ቀርጾ ስለማስፋፋት ከጋዜጠኞች፣ ከተራኪ አርቲስቶችና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር አንድ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ውይይቱም ባለፈው ማክሰኞ ታህሳስ... Read more »

«ለጠቢብ ጥበብ እንዲጨምር ምክንያት ጨምርለት!»

ኢትዮጵያዊነት ከደም ውስጥ የሚዋሀድ ማንነት በመሆኑ በቀላሉ ሊጠፋ አይችልም። መገለጫውም ቢሆን ለአመነበት መሞት ነው። ለዚህም ነው «ኢትዮጵያ በአህያ ቆዳ አልተሰራችምና ማንም በጩኸት ሊያፈርሳት አይችልም» የሚባለው። ምክንያቱም ከ3ሺ ምናምን ዓመታት በላይ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ... Read more »

ተጠያቂነት ይስፈን !

ኢትዮጵያ በ2018 ዓ.ም ዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ ለመሰለፍ የወጠነችውን ግብ ለማሳካት የአምስት ዓመት ግብ በመንደፍ እየተጋች ትገኛለች። የተያዘውን ግብ በተጠበቀው ልክ  እውን ለማድረግም  ገቢን ማሳደግ  ወሳኝነት አለው። ገቢ የሌለው መንግስት ... Read more »

ሚኒስቴሩ ከመቶ ቀናት ዕቅዱ ተጨባጭ ሥራ አከናውኗል

አዲስ አበባ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር በ100 ቀናት እቅዱ በብቃትና በውጤታማነት ባለሙያዎችን በመመደብ እንደገና የማደራጀት እና የጉምሩክ ኮሚሽንን የማቋቋም ሥራውን አጠናቋል፡፡ ይህ ከመቶ ቀናት ዕቅዱ መካከል በተጨባጭ ያከናወናቸው ሲሆኑ፤ ሌሎች ሥራዎች ደግሞ በሂደት ላይ... Read more »

የማኑፋክቸሪንግ ወጪ ንግድ ዛሬም አሳሳቢ ሆኗል

አዲስ አበባ፡- የ2011 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የማኑፋክቸሪንግ የወጪ  ንግድ አፈፃፀም ዝቅተኛ መሆኑን  የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ሽመልስ ሲሳይ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የ2011 ዓ.ም የሩብ ዓመት... Read more »

ተባርረው የነበሩት ተማሪዎች ወደ ትምህርታቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፡- የህብር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የሆኑት ወዛም ግርማ እና መሰለ  ግርማ ከአንድ መምህር ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ኢፍትሀዊ በሆነ የትምህርት ቤቱ ውሳኔ  ከጥቅምት 27 ጀምሮ  መባረራቸውን ታኅሣሥ 6 ቀን 2011... Read more »

የአገልግሎቱ ዕቅድ 300 ሺ የአንድ ወር ክንውኑ 12 ሺ ብቻ ነው

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመቶ ቀናት ዕቅዱ 300 ሺ አዲስ የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚዎችን ደንበኛው ለማድረግ አቅዶ በ30 ቀናቱ ውስጥ ተግባራዊ ያደረገው ለ12ሺ ብቻ መሆኑን አስታውቋል። የአገልግሎቱ  የስትራቴጂና መረጃ አስተዳደር ኃላፊ አቶ... Read more »