
የተከላካይ ጥብቅና ሂደት ውጤታማ በሆነ መልኩ እየተተገበረ ባለመሆኑ በኢትዮጵያ ትክክለኛ ፍትህ ለህዝቡ እንዲደርስ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት ተባባሪ ፕሮፌሰር ፀሀይ... Read more »

የውሃ አካላትን በስፋት እያጠቃ የሚገኘውን የእንቦጭ አረምን ለመከላከል ጥቅም ላይ ከዋሉት ዘዴዎች ባለፈ ሳይንሳዊ አማራጮችን መጠቀም ያስፈልጋል። በመሆኑም ምን አይነት ሳይንሳዊ የመከላከያ መንገዶች መተግበር ይቻላል? ለሚለው ጥያቄ የዘርፉ ባለሙያዎች ምላሽ አላቸው። በባሕር... Read more »

አዲስ አበባ፦ በንግድና ኢንዱስትሪው ዘርፍ ያሉ ተግባራት በጎ ጅምር ቢያሳዩም በአፈፃፀም የሚነሱ ችግሮችን ለመቅረፍ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያለፉትን አምስት ወራት እቅድ አፈፃፀም እና የመቶ... Read more »

እነሆ ምሳሌ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት ኤጀንሲ ዓይነሥውራንን ተደራሽ ለማድረግ መጻሕፍትን በድምጽ ቀርጾ ስለማስፋፋት ከጋዜጠኞች፣ ከተራኪ አርቲስቶችና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር አንድ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ውይይቱም ባለፈው ማክሰኞ ታህሳስ... Read more »

ኢትዮጵያዊነት ከደም ውስጥ የሚዋሀድ ማንነት በመሆኑ በቀላሉ ሊጠፋ አይችልም። መገለጫውም ቢሆን ለአመነበት መሞት ነው። ለዚህም ነው «ኢትዮጵያ በአህያ ቆዳ አልተሰራችምና ማንም በጩኸት ሊያፈርሳት አይችልም» የሚባለው። ምክንያቱም ከ3ሺ ምናምን ዓመታት በላይ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ... Read more »

ኢትዮጵያ በ2018 ዓ.ም ዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ ለመሰለፍ የወጠነችውን ግብ ለማሳካት የአምስት ዓመት ግብ በመንደፍ እየተጋች ትገኛለች። የተያዘውን ግብ በተጠበቀው ልክ እውን ለማድረግም ገቢን ማሳደግ ወሳኝነት አለው። ገቢ የሌለው መንግስት ... Read more »

አዲስ አበባ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር በ100 ቀናት እቅዱ በብቃትና በውጤታማነት ባለሙያዎችን በመመደብ እንደገና የማደራጀት እና የጉምሩክ ኮሚሽንን የማቋቋም ሥራውን አጠናቋል፡፡ ይህ ከመቶ ቀናት ዕቅዱ መካከል በተጨባጭ ያከናወናቸው ሲሆኑ፤ ሌሎች ሥራዎች ደግሞ በሂደት ላይ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የ2011 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የማኑፋክቸሪንግ የወጪ ንግድ አፈፃፀም ዝቅተኛ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ሽመልስ ሲሳይ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የ2011 ዓ.ም የሩብ ዓመት... Read more »

አዲስ አበባ፡- የህብር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የሆኑት ወዛም ግርማ እና መሰለ ግርማ ከአንድ መምህር ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ኢፍትሀዊ በሆነ የትምህርት ቤቱ ውሳኔ ከጥቅምት 27 ጀምሮ መባረራቸውን ታኅሣሥ 6 ቀን 2011... Read more »

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመቶ ቀናት ዕቅዱ 300 ሺ አዲስ የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚዎችን ደንበኛው ለማድረግ አቅዶ በ30 ቀናቱ ውስጥ ተግባራዊ ያደረገው ለ12ሺ ብቻ መሆኑን አስታውቋል። የአገልግሎቱ የስትራቴጂና መረጃ አስተዳደር ኃላፊ አቶ... Read more »