ለምን ተባለ?

እናርጅና እናውጋ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ነው፡፡ ከዞኑ ዋና ከተማ ደብረማርቆስ 115 ኪሎ ሜትር፤ ከአማራ ክልል ዋና ከተማ ባህርዳር ደግሞ በ198 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ እናርጅና እናውጋ ለምን ተባለ?... Read more »

«ቀሪ ንብረታችን «ኢትዮጵያችን ናት» ፲ መጋቢ ሀዲስ እሽቱ አለማየሁ

አንድ ነገር መጥፎም ጥሩም የሚያደርገው ተጠቃሚው ነው። ኦሪት ዘፍጥረትን ስታነቡ «እግዚአብሔር የፈጠረውን በጎ እንደሆነ አየ» ይልና ሌላውን ፍጥረት ሲፈጥር ጥሩ ነው፣ ጥሩ ነው እያለ አልፎ ሰውን ሲፈጥር የዛሬውን አያድርገውና እጅግ በጣም ጥሩ... Read more »

ባለ ግዳዮቹ

የሰፈሩ ሰው ተጨንቋል። በየቀኑ የሚሰማው ወሬ እየረበሸው ነው። በአካባቢው ጨለማን ተግነው ቦታን ለይተው የሚዘርፉ ጨካኞች በርክተዋል። በቀናት ልዩነት በስፍራው ተገደሉ፣ ተደበደቡ፣ ተዘረፉ የተባሉት ቁጥር አሻቅቧል። ይህ ዕንቅልፍ የሚነሳ ጉዳይም የሁሉም ችግር ከሆነ... Read more »

40 ዓመታት በዋሻ ቁፋሮ

አዲስ አበባ፡- ጥር 20 ቀን 1971 ዓ.ም በአንዲት ምሽት በተገለጸላቸው ህልም ለ40 ዓመታት ዋሻ ሲቆፍሩ መኖራቸውን በሻሸመኔ ከተማ የሚኖሩት አቶ ገመዳ ባይሶ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅ ክፍል ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናገሩ፡፡ በተፈጥሮዬ... Read more »

የቤት ለቤት የውሃ ቆጣሪ ንባብን በስማርት ቆጣሪ ለመተካት

ዲቬንተስ ቴክኖሎጂስ ከአሜሪካ ተመላሽ በሆኑ ኢትዮጵያዊያን የተቋቋመ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ድርጅት ነው። ዲቬንተስ ቴክኖሎጂስ የፈጠራ ባለቤትነቱ መብት ያገኘበት የቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤት ቤት ለቤት በመዞር የሚደረግን የቆጣሪ ንባብና አላስፈላጊ የውሃ ብክነትን የሚያስቀር፤ የውሃን... Read more »

ብዙ ያልተሠራበት የገጠር ሥራ ዕድል ፈጠራና ተፅዕኖዎቹ

ከሰማንያ በመቶ መላይ የሀገራችን ህዝብ በገጠር የሚኖር እንደመሆኑ የሥራ አጡም ቁጥር የሚበዛው በዚሁ አካባቢ ነው። እንደ ግብርና ሚኒስቴር መረጃ በገጠር በየዓመቱ ከ700 ሺ በላይ አዳዲስ ሥራ ፈላጊዎች ሥራ አጡን ይቀላቀላሉ። የኢትዮጵያ ዕድገት... Read more »

በ«ኡቡንቱ» የታበሰ እንባ

አምቦ ወደ ከተማነት ለማደግ ዳዴ የጀመረችበት አካባቢ መሆኑ የሚነገርለትና ከተማዋ ዋነኛ እንቅስቃሴዋን ትከውንበት የነበረው ቀበሌ ስድስት አካባቢ ዛሬ ጊዜ ጥሎታል። በእጅጉ ተጠጋግተው ከእርጅና ጋር በሚገፋፉ ቤቶች ተከብቦ ይታያል። አካባቢውን ጊዜ «አረጀህ አፈጀህ»... Read more »

ከሞት መታደግ የተሳነው የሰዎች አማካይ የመኖር ዕድሜ ዕድገት

እ.ኤ.አ በ1950 በዓለም አቀፍ ደረጃ የሰዎች አማካይ የመኖር ዕድሜ ከ46 ዓመት የዘለለ እንዳልነበረ መረጃዎች ያመለክታሉ። ሆኖም እ.ኤ.አ ከ2015 ወዲህ አማካይ የሰዎች የመኖር ዕደሜ ወደ 71 ከፍ ማለቱን ቢቢሲ ‹our world in dat.... Read more »

የጥበብ ታሪክ መዝገቡ

የጥበቡን ዓለም የተቀላቀለው ከ1944 ዓ.ም ጀምሮ እንደነበር በሕይወት ማህደሩ የሰፈረው ማስረጃ ይናገራል። የኢትዮጵያ የዘመናዊ ቴአትር መድረክ ፈርጥ፤ ጌታቸው ደባልቄ። የከርሞ ሰው፣ ዋናው ተቆጣጣሪ፣ ቴዎድሮስ፣ ሃኒባል፣ በልግ፣ ሥነ ስቅለት፣ ኦቴሎ እና በበርካታ የኢትዮጵያ... Read more »

እንፍራንዝ አኩሪ ትናንትና አሳሳቢው ዛሬ

ከጥቂት ሳምንታት በፊት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት ኤጀንሲ ጋር ንባብን የተመለከተ ጉዞ ወደ ጎንደር ተደርጎ ነበር። በዚህ የሥራ አጋጣሚ ታዲያ ከቤተመጻሕፍት ጋር በተገናኘ በጎንደርና በዙሪያዋ ያሉ ከተሞችን እንቅስቃሴ ለመቃኘት ወዲያ ወዲህ ማለታችን... Read more »