የካቲት ወር በ1952 ዓ.ም ነው የተመሠረተው፤ የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር። ማኅበሩ አንድ ብሎ ዛሬ ላይ ያደረሰውን ጉዞ ሲጀምር በተወሰኑ የሥነ ጽሑፍ ሰዎች እንዲሁም ሥነ ጽሑፍ አፍቃሪያን ለእቁብ በመሰባሰብ ነበር። የእቁቡ አላማም መጽሐፍ ለማሳተም... Read more »

በዓመት አንድ ጊዜ የሚከበር በመሆኑ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ከአንድ ወር በፊት ጀምሮም ዝግጅት ይደረግበታል፡፡ ዘንድሮም ልጃገረዶች እንደ አደይ አበባ ደምቀውና አምረው በአንድ ላይ በመሰብሰብ ቆርጠው ያመጡትን የአሸንዳ ተክል ከሚታጠቁት ገመድ ላይ በስርዓት አቀጣጥለው... Read more »

በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ፈረንሳይ አቦ ማዞሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በህዝባዊ ሠራዊት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ልጆቻቸውን ለማስመዝገብ ከተኮለኮሉት መካከል ወይዘሮ አልማዝ ወርቁ አንዷናቸው። የአራት ዓመት ልጃቸውን ይዘው ለማስመዝገብ... Read more »

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መረጃ፤ ከዓለም ህዝቦች መካከል 15 በመቶ የሚሆኑት ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳት እንዳለባቸው ያመለክታል። ከነዚህ ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት እንደኢትዮጵያ በማደግ ላይ ባሉ አገራት የሚገኙና በከፋ ድህነት ውስጥ የሚኖሩ... Read more »

በአንድ ታክሲ ውስጥ ከአሽከርካሪው ጀርባ ባለው ቦታ በጉልህ የተፃፈ ማስታወቂያ ይነበባል:: ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸውን ብቻ ሳይሆን የሌሎችንም ቀልብ የሚስብ ማስታወቂያ በመሆኑ እውነታነቱን ለማረጋገጥ ክትትል እንዲያደርጉ ያስገድድዎታል:: እውን በማስታወቂያ ላይ እንደተባለው አሽከርካሪው ተግባራዊ... Read more »

ምግብ ለሰው ልጅ ጤና እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ነገሮች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ነው።የሰው ልጅ ህልውናም የተመሰረተው በምግብ ላይ ነው ማለት ይቻላል።ይህን ህልውናውን ለመጠበቅ ደግሞ የሰው ልጅ ምግቦችን ከእንስሳት አልያም ከእጽዋት አዘጋጅቶ ይመገባል።በአሁኑ ወቅት... Read more »

በኢትዮጵያ የሥነ ፅሁፍ ታሪክ ግዙፍ አሻራ ካኖሩት አንጋፋ ፀሀፍት መካከል አንዱ ናቸው። ደራሲ፣ ተርጓሚና ሀያሲ በመሆናቸው በውጭ ቋንቋዎች አገሪቱን ከሀገራዊ እሴቷና ከሥነ ፅሁፍ ሥራዎቿ ባሻገር በታሪክ፤ በፖለቲካ፤ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ሳይንስ እንድትታወቅ ብዙ... Read more »

ከሀገራችን በርካታ የባህል መገለጫ እሴቶች መካከል ተጠቃሽ የሆኑትን አሸንዳ፣ ሻደይ በዓላትን በሁሉም ኢትዮጵያዊያን መዲና አዲስ አበባ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ለመጀመሪያ ጊዜ በድምቀትና በልዩ ድባብ ለማክበር የሚያስችል መርሐግብር መውጣቱ ሰሞኑን ተሰምቷል። በየዓመቱ በተለይም... Read more »

የዚህ መጽሐፍ ፀሐፊ ትሬቨር ኖህ ይባላል። በሙያው አዘጋጅ፣ የፖለቲካ ተንታኝ፣ ተዋንያን እና ኮሜዲ ነው፡፡ ይሄ ፀሐፊ የኮሜዲ ሥራውን ማቅረብ የጀመረው በአገሩ በደቡብ አፍሪካ ነበር። ይሄንንም ሥራውን በመቀጠል አሁን በሚገኝባት አሜሪካም በተጽዕኖ ፈጣሪነት... Read more »

ቡሄ ማለት መላጣ (ገላጣ) ማለት ሲሆን፤ ክረምቱ፣ ጭጋጉ፣ ደመናው ተወግዶ የብርሃን ወገግታ ሲታይ የሚከበር በዓል ነው። ሰማይ ከጭጋጋማነት ተላቆ ወደ ብሩህነት ይሸጋገራልና ሳይጠያየቅ የቆየው ዘመድ አዝማድ ወደነበረው ማህበራዊ ህይወቱ የሚመለስበት ጊዜም ነው።... Read more »