መድሀኒቱን የተላመደ ቲቢና አዲሱ ህክምና

ወይዘሮ መሰረት ካሳዪ በኦሮሚያ ክልል ፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን የሱሉልታ ከተማ ጅዳ አካባቢ ነዋሪ ናቸው፡፡ ከዓመታት በፊት ነበር የምግብ ፍላጎታቸው ቀንሶ በተደጋጋሚ አክታ ያለው ሳል ሲያስቸግራቸው በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ ጤና ጣቢያ ያቀኑት። በወቅቱ... Read more »

«የአላላ ሰላም መሪዎቹ» አኩሪ ተግባር በከሚሴ

አቶ ጀማል መሀመድ እና አቶ ማሞ ኃይሌ፣ በከሚሴና አካባቢዋ የሚኖሩ የአማራና ኦሮሞ ብሔረሰብ ተወላጆች ናቸው፡፡ ከልጅነታቸውም አብረው አፈር ፈጭተውና ተጫውተው ያደጉ፤ በአካባቢው እንዳለው ማንኛውም ኅብረተሰብ ዛሬም ድረስ በሁለት አጎራባች ቀበሌዎች በሰላምና በፍቅር... Read more »

ተጠርጣሪዎች እንዴት ለህግ ይቅረቡ ?

መንግሥት በሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዲሁም በከባድ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ኃላፊዎችን ለህግ ለማቅረብ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ውስጥ ክልሎች ለመተባበር ፈቃደኛ ያልሆኑበት ሁኔታ እንዳለ መረጃዎች ያመለክታሉ ::መንግሥት በየትኛውም ክልል የሚገኙትን እነዚህን ተጠርጣሪዎች ለህግ የማቅረብ ኃላፊነትም... Read more »

የዘጠኝ ወራት እንቅስቃሴና ቀሪ የቤት ስራ

 መንግስት የፌዴራል አስፈፃሚ አካላትን በአዋጅ ቁጥር 1097/2011 እንደገና ሲያዋቅር ቀደም ሲል በአዋጅ ቁጥር 916/2008 ከተቋቋሙት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒኪና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ እንዲሁም ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር... Read more »

የሁለት መጻሕፍት ወግ

እንደ መንደርደሪያ… የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ- መጻሕፍት ኤጀንሲ (ወመዘክር) ከንጉሠ ነገሥቱ ስደት መመለስ ከሦስት ዓመታት በኋላ የተመሠረተ ተቋም ነው። በወቅቱ ለዘመናዊት ኢትዮጵያ ይጠቅማሉ ተብለው ከተተለሙ ተቋማት ከቀዳሚዎቹ ተርታም ይመደባል። ይህ የሰባ አምስተኛ... Read more »

ከ«አልፎ ያላለፈ እና ሌሎች» ምን አዲስ?

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት ኤጀንሲ ባሳለፍነው ሳምንት 75ኛ ዓመቱን ፍሬ በተሞላውና ቁምነገር በታጨቀ መርሃ ግብር በድምቀት አክብሮታል። የሙዚቃ ድግስ እንጂ የቁምነገር መድረኮች ታዳሚያቸው በቁጥር ትንሽ ነው። ቢሆንም ለአንድ ሳምንት የዘለቀው ክዋኔ ተካፋዮችን... Read more »

ከ“ቡና ቡና”ኅብረ ዝማሬ በስተጀርባ

የአንድ አንድ ሰዎች ታሪክ በሥራቸው ውስጥ ይገኛል፤ የአንዳንዶች ደግሞ ሥራቸው እንዳለ ሆኖ ታሪካቸው በስማቸው ይጻፋል። የቀደሙት ስማቸው ሳይጠራ በሥራቸው ውስጥ የገነኑ ናቸው፤ እነርሱ ሳይሆኑ ሥራቸው የተዘመረለት። እንደውም በዓለማችን ላይ የሚበዙት እንዲህ ያሉት... Read more »

የፍቅር አርማ- ሐረር

ለዘመናት የንግድ ማዕከል ሆና ቆይታለች። ከመሃል አገር፣ ከአፍሪካ ቀንድ እና ከአረብ አገራት ጋር በንግድ መንገዶች ስትገናኝ ከቀሪው ዓለም ጋር ደግሞ በቀይ ባህር ወደቦች አማካኝነት ትገናኝ ነበር -ሐረር ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ... Read more »

አስገራሚው የዲማ ጊዮርጊስ ዋሻ

የሀገራችን ልዩ ልዩ ቅርሶችና የታሪክ ማስረጃዎች ዋሻ ውስጥ ጭምር መገኘታቸው እሙን ነው። ከዚህም ባሻገር ዋሻዎች የቤተክርስቲያን መልክ እንዲይዙ ተደርገውና ተፈልፍለው በመቅደስነት፣ በቅድስትነትና በቅኔ ማኅሌትነት እንደሚገኙ ይታወቃል። ይህንኑ ርእሰ ጉዳይ መሠረት አድርጌ ላስነብባችሁ... Read more »

የደበበ ሰይፉ የሕይወት ታሪክ በድምጽ ቅጂ ቀረበ

የደበበ ሰይፉ ሕይወት ታሪክ ላይ ያተኮረው የድምጽ ቅጂ ወይም ኦዲዮ ሲዲ ባሳለፍነው ሐሙስ ግንቦት 1 ቀን 2011ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል አዳራሽ በድምቀት ተመርቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ዋና ዳይሬክተር አቶ ማንያዘዋል... Read more »