አሸባሪው ትህነግ በስፖርት ተቋማት ላይ ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳት አድርሷል

አዲስ አበባ፡- ሸባሪው ትህነግ በወረራ ይዟቸው በነበሩ የአማራና አፋር ክልሎች የስፖርት ተቋማት እና አገልግሎት መስጫዎች ላይ ከሶስት መቶ ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳት ማድረሱ ተጠቆመ፡፡ ተቋማቱን ለማቋቋምና መልሶ ሥራ ለማስጀመርም የማገገሚያ እቅድ... Read more »