‹‹አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ አሸናፊና ተሸናፊ ሆነን የምንፈታው የኢትዮጵያ ችግር የለም›› -አቶ ልደቱ አያሌው

የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶችን በሟቋቋምና በመምራት ብዙ ዓመታትን አሳልፈዋል። በበሳል ፖለቲካዊ ትንታኔያቸው የሚታወቁም ናቸውⵆ አሁን ላይ የሚመሩት ወይም አባል የሆኑበት የፖለቲካ ፓርቲ ባይኖራቸውም በአገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግን የነቃ ተሳትፎን እያደረጉ ይገኛሉ። አቶ... Read more »