የማረሚያ ቤት ፖሊሶች ሲጋራ ይሸጣሉ የሚል ቅሬታ ቀረበባቸው

አዲስ አበባ፦ በተለያዩ ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ የፖሊስ አባላት ሲጋራ እና የተለያዩ ሱስ አስያዥ ነገሮችን እያስገቡ ይሸጣሉ የሚል ቅሬታ ቀረበባቸው። የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደርና የፌዴራል ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት አስተዳደር በዚህ ህገወጥ ተግባር... Read more »

«ከጎዳና ተነስተን ተመልሰን ጎዳና ልንበተን ነው» ሲሉ ሜቴክ ያሰለጠናቸው ወጣቶች ተናገሩ

ሐዋሳ፡- በብረታብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን እና ኤልሻዳይ በተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት ጥምረት ከጎዳና ተነስተን በተለያዩ ሙያዎች ብንሰለጥንም ተመልሰን ወደ ጎዳና ሕይወት እንድንገባ እየተገደድን ነው ሲሉ በሃዋሳ በአንድ መጋዘን ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች ተናገሩ።  ቅሬታቸውን ለአዲስ... Read more »

በቃሊቲ ማረሚያቤት በተነሳው ግጭት በ15 ታራሚዎች ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፦ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት የሚገኙ የህግ ታራሚዎች የእርስ በእርስ ረብሻ በማስነሳታቸው 15 ሰዎች መጎዳታቸውን የፌዴራል ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ገለጸ። የፌዴራል ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት አስተዳዳሪ ኮማንደር ተክሉ ለታ በተለይ... Read more »

ፓርቲዎቹ ለቃል ኪዳን ሰነዱ ተግባራዊነት ቃላቸውን እንደሚጠብቁ ገለፁ

አዲስ አበባ፡- የፖለቲካ ፓርቲዎች አሰራርን ለማሻሻል የፈረሙትን የቃል ኪዳን ሰነድ ተግባራዊነት ቃላቸውን ጠብቀው እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ያነጋገራቸው አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዳስታወቁት፤ የቃል ኪዳን ሰነዱ መፈረም በፓርቲዎች መካከል የነበረውን ግንኙነት ከማሻሻል... Read more »

በህግ ማዕቀፉ መዘግየት የኩላሊት ታማሚዎች ተቸግረዋል

አዲስ አበባ፡- ከሞቱ ሰዎች ኩላሊት በመውሰድ ንቅለ ተከላ ለማካሄድ የሚያስችለው የህግ ማዕቀፍ ፀድቆ ስራ ላይ አለመዋሉ የኩላሊት ታማሚዎችን ለከፋ ችግር እየዳረገ መሆኑን የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ... Read more »

«ባለቤቴ ሦስት ጊዜ ቀዶ ህክምና ተደርጎላታል፤ ለመድኃኒት መግዣ 25ሺ ብር ባወጣም አልተሻላትም» አቶ ተስፋዬ ደስታ

«የመጀመሪያው እንጂ ሌሎቹ ዋና ቀዶ ህክምና አይደሉም፤በሆስፒታሉ የማይገኙ መድሃኒቶችን እንድንገዛም ህጉ አይፈቅድም» ሆስፒታሉ አዲስ አበባ:- በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ለመውለድ የገባችው ባለቤታቸው ሶስት ጊዜ ቀዶ ህክምና ቢደረግላትም እንዳልተሻላት እና እስከአሁን... Read more »

በአራተኛው ዙር የሕዝብና ቤት ቆጠራ፤

• ተፈናቃዮች ባሉበት ይቆጠራሉ • ‹‹ሲ ኤስ ፕሮ›› የተባለ ሶፍትዌር ሥራ ላይ ይውላል አዲስ አበባ፡- መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓ.ም ለሚጀመረው አራተኛው ዙር የሕዝብና ቤት ቆጠራ አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቅ ላይ መሆኑን የማዕከላዊ... Read more »

ኮርፖሬሽኑ ከ28 ዓመታት በኋላ ወደ ቤቶች ግንባታ ተመለሰ

– 435 ቤቶች ያሏቸው ስምንት ሕንፃዎች ለመገንባት1 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ተመድቧል አዲስ አበባ፡- የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከ28 ዓመታት በኋላ አዳዲስ ቤቶችን ለመገንባት የሚያስችለውን ስምምንት ከአራት ተቋራጮች ጋር ተፈራረመ፡፡ ያረጁ የቁጠባ ቤቶችንና... Read more »

ለተሽከርካሪዎች የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ ሊገጠም ነው ተባለ

ለተሸከርካሪዎች የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ ሊገጠም መሆኑን የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ  የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ብቃት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ያእቆብ በላይ  ይህን ያሉት በቢሾፍቱ ከተማ ‹‹የመንገድ ትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የሚዲያ ተቋማት ያላቸው... Read more »

በአራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ ተፈናቃዮች ባሉበት ቦታ ሆነው ይቆጠራሉ- የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ

. ብሄር ብሄረሰብ በሚለው መጠይቅ ስር ”ኢትዮጵያዊ” የሚል የለም። በአራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ ተፈናቃዮች ባሉበት ቦታ ሆነው እንደሚቆጠሩ የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሪት አበራሽ ታሪኩ የህዝብና ቤት ቆጠራውን ለማከናወን... Read more »