በሰዓሊ ዘሪሁን የትምጌታ የተዘጋጁ ስዕሎች ለእይታ የቀረቡበት «ስንክሳር» የስዕል አውደ ርዕይ ከትናንት ጀምሮ ለእይታ ክፍት ሆኗል። በቅዱስ ጊዮርጊስ ጎላ የሥነ ጥበብ ማዕከል ለእይታ የቀረቡት ስዕሎች፤ በቁጥር አንድ መቶ ሃያ ሦስት መሆናቸውን የሥነ... Read more »
በእንድቅትዮን የኪነጥበብ ቤተሰብ፣ አለን የበጎ አድራጎት ማኅበር እና ኑሃሚን ፕሮዳክሽን ከዋቢ ሸበሌ ሆቴል ጋር በመተባበር የተዘጋጀ የገቢ ማሰባሰቢያ የሥነ ጽሑፍ ምሽት ነገ ሚያዝያ 7 ቀን 2011ዓ.ም ማምሻውን ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ... Read more »
ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻሕፍት ንባብ እና ውይይት ዝግጅት ክፍል ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ዛሬ እሁድ ሚያዝያ 6 ቀን 2011ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ «ከጦብያ ዘመን ተሻጋሪ መጣጥፎች» በተሰኘውና በሀሰን ዑመር አብደላ (ዮሱፍ... Read more »
ክትባት አካል እራሱን ከበሽታ መከላከል እንዲችልና የበሽታ የመከላከል አቅሙ እንዲ ጨምር የቫይረስ፣ ባክቴሪያ እና ፕሮቶዞኣ ህዋሶችን፣ በሽታ አምጭ ህዋሳቸውን በሽታ እንዳይፈጥሩ ወይም በሽታ እንዳያስተላልፉ ከተገደሉ ወይም ከተዳከሙ በኋላ ከተለያዩ ኬሚካሎች ጋር ተዋህዶ... Read more »
“መሪ ከመሆንህ በፊት ስኬት ማለት ራስህን ለማሳደግ የምታከናውነው ማንኛውም ተግባር ነው፤ መሪ ከሆንክ በኋላ ደግሞ ስኬት የሚባለው ሌሎችን ለማሳደግ የምትሠራው ማንኛውም ሥራ ነው” ይህን የተናገረው በአንድ ወቅት የጀኔራል ኤሌክትሪክ ሊቀመንበርና ዋና ሥራ... Read more »
ዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ በሰዎችና በተሽከርካሪዎች ግርግር ተሞልቷል። ሰባት የሚሆኑ የአንበሳና የሸገር አውቶብሶች አደባባዩ ጠርዝ ላይ ተሰልፈው ቆመዋል። አውቶብሶቹ ተሳፋሪዎችን ያወርዳሉ። ያሳፍራሉ። ዐይናችንን ቀና ስናድርግ አንበሳ ሦስት ቁጥር አውቶቡስ የምታሽከረክር እንስት ላይ አረፈ።... Read more »
ከአለም ጤና ድርጅት በቅርቡ የወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት፤ የኩላሊት ህመም በአለም አቀፍ ደረጃ 850 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን በየአመቱ ያጠቃል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ደግሞ 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን የሚሆኑት ስር በሰደደ የኩላሊት ህመም እንዲሁም 1... Read more »
የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በውሃ ዘርፍ በአገሪቱ ፈጣን ልማት ለማምጣት በዘርፉ ጥናትና ምርምሮችን በማካሄድ የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማምጣትና በሰባት ክልሎች የሚገኙ ዘጠኝ የፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች ብቃት ያላቸውን ባለሙያዎች በማፍራት ሂደት የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲወጡ... Read more »
ጤና ይስጥልን አንባቢዎቻችን እንደምን ከረማችሁ? መንትዮቹ የዘመን ሀኪሞች ነን። ለዛሬ በአዲስ ዘመን ቅዳሜ ያዘጋጀነውን የጤና መረጃ እናካፍላችኋለን። ላለፉት ሶስት እትሞች ስለ ጤና ምንነት እና የጤና አይነቶች ለሶስት(3) አበይት ክፍሎች በመክፈል እያንዳንዳቸውን ምን... Read more »
የብዙ ሀገራት መንግሥታት የሥልጣን ወንበራቸውን አላጋሯቸውም፤ ነገር ግን አራተኛ የመንግሥታቸው ተጋሪ እንደሆኑ በአፍ ብቻ ሲሸነግሏቸው ዘመን አሸብተዋል:: የየሀገራቸውን መንግሥታት እንደ ምሰሶ አጽንተው ካቆሙ ሦስቱ አእማድ እኩልም ተገቢው ክብርና ቦታ ስላልተሰጣቸው በመንግሥታቱ የሥልጣን... Read more »