ከጥቂት ሳምንታት በፊት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት ኤጀንሲ ጋር ንባብን የተመለከተ ጉዞ ወደ ጎንደር ተደርጎ ነበር። በዚህ የሥራ አጋጣሚ ታዲያ ከቤተመጻሕፍት ጋር በተገናኘ በጎንደርና በዙሪያዋ ያሉ ከተሞችን እንቅስቃሴ ለመቃኘት ወዲያ ወዲህ ማለታችን... Read more »
«የማዕከለ ሰብዕ ትንሳኤ በኤረር ተራራ ድምጾች» የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አንባብያን እጅ ከገባና የመጻሕፍቱን ገበያ ከተቀላቀለ ወራት አልፈዋል። የመጽሐፉ ነገርና መልዕክት ግን ሁሌም አዲስ ነውና ዛሬ በዚህ አምድ ልናነሳው ወደናል። ይልቁንም የመጽሐፉ ደራሲ... Read more »

«አልቦ ዘመድ »የሚለው መጽሐፍ በአምባ ሳደር ብርሃኑ ድንቄ በዐሥራ ዐራት ምዕራፎች፤ በሰባ ስድስት ገጾች ተዘጋጅቶ ለንባብ የበቃ ምሥጢር ጠለቅና ታሪካዊ የፈጠራ ሥራ ነው፡፡ በየምዕራፎቹ ዘመን የማይሽራቸውና የሰውን ልጅ የአኗኗር ስልትና ሥነ ልቡናዊ... Read more »
«የተቆለፈበት ቁልፍ» ዛሬ ያወያያል ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻሕፍት ንባብ እና ውይይት ዝግጅት ክፍል ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ዛሬ እሁድ መጋቢት 1 ቀን 2011ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ «የተቆ ለፈበት ቁልፍ» በተሰኘው በዶክተር... Read more »
መንግሥት ፍትሃዊ የትምህርት ተደራሽነትን ለማሳደግ ከቅድመ መደበኛ እስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ማስፋፋት ድረስ በትኩረት ሲሠራ መቆየቱ ይታወቃል። በቅርቡም አዳዲስ 11 ዩኒቨርሲቲዎች ግንባታቸው ተጠናቆ ተማሪዎችን ተቀብለው ማስተናገድ ጀምረዋል። ከእነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱና የአራተኛው ትውልድ... Read more »
የሐብት ማሳወቅና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 668/2002 ወጥቶ በሥራ ላይ ከዋለ ከስምንት ዓመታት በላይ ተቆጠረ። ምዝገባው የተጀመረ ሰሞን ከቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ጀምሮ ከፍተኛ መንግሥት ባለሥልጣናትና ተሿሚዎች ሐብታቸውን ስለማስመዝገባቸው አይተናል፣ ሰምተናል።... Read more »

ከስምንት ምዕተ ዓመታት በፊት የኖረውን የብሉያዊውን የሞንጎል ንጉሥ የገናናውን የጄንጂስካንን (1167-1227) ተረክ ማስቀደሜ ለምሰድራቸው ሃሳቦች ማገናዘቢያነትና ማዋዣነት ይረዳ ስለመሰለኝ ታሪኩን አሳጥሬ አስታውሳለሁ። የሞንጎልን ኢምፓየር የመሠረተው ንጉሥ ጄንጂስካን ከአጠገቡ የማይለየው አንድ ለማዳና ምሥጢራዊ... Read more »
ትውልድና እድገታቸው በቆጮ ተክሎች በተዋበችው በጉራጌዋ ምድር ሶዶ ዘሙቴ በምትባል አካባቢ ነው። የእርሳቸውን በቅቤ የተለወሰ የስጋ ክትፎ የቀመሱ ሰዎች የእጃቸውን ሙያ ሲያደንቁ ግማሽ ምዕተ ዓመትን አሳልፈዋል። የእናትነት ባህሪያቸው ከነጋዴነታቸው የበለጠ ዘለቆ ይሰማል... Read more »
አንድ ያላነበብነው መጽሐፍ ድንገት እጃችን ቢገባ አይናችን ቀድሞ የሚያርፈው የውስጥ ገፆች ላይ ሳይሆን የፊት ወይም የኋላ ሽፋኑ ላይ ነው። እርግጥ ነው መጀመሪያ አይናችን የሚያርፈው የፊት ሽፋኑ ላይ ነው፤ ቀጥሎ ግን የጀርባ አስተያየት... Read more »

በጭርታ ውሎ የሚያረፍደው ሰፈር ጨለምለም ሲል ብሶበት ያመሻል። በዚህ ሰዓት በአካባቢው ለሚያልፍ እግረኛ ጥቂት ኮሽታ ያስደነብራል፤ የጫማ ኮቴ ያስደነግጣል። ዝምታ የተላበሰው ስፍራ ከመሳቀቅና ፍራቻ ርቆ አያውቅም። ጥርጊያውን ተከትለው የተሰሩ ቤቶች ባይተዋርነት ለአላፊ... Read more »