ብዝሃ ሕይወትን መጠበቅ ለቀጣዩ ትውልድ የተፈጥሮ ዐሻራን ማስረከብ ነው

አዲስ አበባ፡- ብዝሃ ሕይወትን መጠበቅ የሞራል ግዴታ ብቻ ሳይሆን ለቀጣዩ ትውልድ በአግባቡ የተፈጥሮ ዐሻራን ጠብቆ ማስረከብ መሆኑ ተገለጸ። 23ኛው ዓለም አቀፍ የብዝሃ ሕይወት ቀን “እቅዱ አካል አንሁን” በሚል መሪ ቃል በትናንትናው እለት... Read more »

ምክር ቤቱ የቀረጥና ታክስ ቅጣት ዝቅ የተደረገበት ምክንያት እንዲፈተሽ ማሳሰቢያ ሰጠ

አዲስ አበባ:-በረቂቅ አዋጁ ወደ አገር በገቡ ጥሬ እቃዎች እየተመረቱ ወደ ውጭ በሚላኩበት ጊዜ ሊከፈል የሚገባው የቀረጥና ታክስ ቅጣት ወደ 10 በመቶ ዝቅ የተደረገበት ምክንያት በጥልቀት እንዲፈተሸ ምክር ቤቱ አሳሰበ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር... Read more »

ምክርቤቱ ለሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ውጤታማነት ድጋፉን እንደሚያጠናክር አስታወቀ

አዲስ አበባ፦ የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ውጤታማ እንዲሆን ድጋፉን እንደሚያጠናክር የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አስታወቀ። ምክር ቤቱ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የተሰበሰቡና አባላቱን የሚወክሉ አጀንዳዎች ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማስረከቡን አስታውቋል። ምክርቤቱ... Read more »

ጤናን ሊጎዱ የሚችሉ ድርጊቶችን መከላከል ይገባል

– 87 ነጥብ 7 ከመቶ ሕዝብ ከትንባሆ ጋር ተያያዥ ለሆኑ በሽታዎች ተጋላጭ ነው አዲስ አበባ፡- ለጤናማ አኗኗር እንቅፋት የሆኑ የህመምና የሞት አደጋን የሚያስከትሉ ድርጊቶችን መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ 87 ነጥብ 7 ከመቶ... Read more »

ኢትዮጵያ ከብሪክስ ለመጠቀም አስፈላጊውን ጥረት ማድረግ አለባት

አዲስ አበባ፡-ኢትዮጵያ የብሪክስ ጠንካራ አባል በመሆን ከጥምረቱ ለመጠቀም አስፈላጊውን ጥረት ማድረግ እንዳለባት ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀልና የደቡብ-ደቡብ ትብብርን በማስተዋወቅ በሚገኙ እድሎችና ተግዳሮቶች ዙሪያ ውይይት ትናንት ተካሂዷል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢቨገኒ ተረክሂ በመድረኩ... Read more »

በወለጋ ዞኖች በሕዝብና መንግሥት የጋራ ጥረት ሰላም ማስፈን ተችሏል

አዲስ አበባ፡- በወለጋ ዞኖች በሕዝብና መንግሥት የጋራ ጥረት አንጻራዊ ሰላም ማስፈን መቻሉን የዞኖቹ አስተዳዳሪዎች አስታወቁ፡፡ የምሥራቅ ወለጋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዋቅጋሪ ነገራ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ቀደም ሲል በተለያዩ የአካባቢው ከተሞችና የገጠር... Read more »

በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን የታሪክ አካል እንዲሆኑ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፦ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ወላጆቻቸው ሀገር በመምጣትና በሀገሪቱ ሁለተናዊ ልማት ዐሻራቸውን በማሳረፍ የታሪክ አካል እንዲሆኑ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ጥሪ... Read more »

በዲጂታል የነዳጅ ግብይት ከ75 ነጥብ 23 ቢሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ልውውጥ ተደርጓል

አዲስ አበባ፡- በኤሌክትሮኒክስ ነዳጅ ክፍያ ሥርዓት ከተጀመረበት አንስቶ እስካሁን ከ75 ነጥብ 23 ቢሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ልውውጥ መደረጉን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የታለመለት ነዳጅ ድጎማ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሰልማን... Read more »

የዲጂታላዜሽን አሠራርን በማሳደግ የግብር አከፋፈል ሥርዓቱን ለማዘመን ትኩረት ተደርጓል

– ከ23 ሺህ በላይ ግብር ከፋዮች በኤሌክትሮኒክ ዘዴ ክፍያ መፈጸም ችለዋል አዲስ አበባ፡- የዲጂታላይዜሽን አሰራር ሥርዓትን በማሳደግ የግብር አከፋፈል ሥርዓቱ ለማዘመን ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ባለፉት አስር ወራት 23... Read more »

ፓርቲዎቹ በራያ የተፈጠረው ግጭት የዘላቂ ሰላም ሂደትን የሚቃረን እንደሆነ መግባባት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ :- ብልፅግና ፓርቲና ሕወሓት በቅርቡ በራያ የተፈጠረውን ግጭት ዘላቂ ሰላም የማረጋገጥ ሂደት ጋር የሚቃረን እንደሆነ መግባባት ላይ ደረሱ። በብልፅግና ፓርቲና በሕወሓት መካከል የተጀመረው የፓርቲ ለፓርቲ ፖለቲካዊ ውይይት ለሶስተኛ ጊዜ በመቐለ... Read more »