የዓለም ጤና ድርጅት የኮቪድ-19 ቫይረስ መነሻ አጥኚ ልዑኩ ወደ ቻይና እንዳይገባ መከልከሉ እንዳበሳጨው ገለጸ

በኃይሉ አበራ በጀኔቫ በሚገኘው የዓለም ጤና ድርጅት የሚመራውና የኮቪድ -19 መነሻ የሚያጠና የባለሙያዎች ልዑካን ቡድን ወደ ቻይና እንዳይገባ በመከልከሉ ገና ከጅምሩ እየተሰናከለ መሆኑን በመግለጽ የዓለም ጤና ድርጅት ቅሬታ አሰምቷል። ልዑኩ በመጨረሻው ሰዓት... Read more »

የ82 ዓመቱ የኦክስፎርድ ሰው የኮቪድ-19 ክትባት ለመውሰድ የመጀመሪያ ሰው ሆኑ

በኃይሉ አበራ የ82 ዓመቱ የእድሜ ባለጸጋ እና ጡረተኛና የቀድሞ የጥገና ሥራ አስኪያጅ ብሪኣን ፒንከር ትናንት በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውንና ክሊኒካዊ ሙከራ ያልተደረገበትን የኮቪድ ክትባት በመቀበል በዓለም የመጀመሪያው ሰው ሆኗል ሲል ዘ- ጋርዲያን ዘግቧል።... Read more »

በረሃብና በሽታ እየተሰቃየች ያለችው ደቡብ ሱዳን ሰሞኑን በተከሰተው ጎርፍ ክፉኛ መጎዳቷ ተገለጸ

ዋቅሹም ፍቃዱ አዲስ አበባ፡- ከአየር ንብረት ጋር ተያይዞ በዓይነቱ ከባድ የሆነው በሱዳን የተከሰተው የጎፍር መጥለቅለቅ ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝቦቿን ለወራት ያህል ከቀዬአቸው አፈናቅሏል። ረሃብና በሽታ በአገሪቱ እየተስፋፋ በመምጣቱ አገሪቱ አስቸጋሪ ሁኔታ... Read more »

ኢራናዊው በ16 ዓመቱ ‘ለፈጸመው ወንጀል’ በ30 ዓመቱ በሞት ተቀጣ

በጋዜጣው ሪፖርተር ኢራን ውስጥ አንድ ግለሰብ የ16 ዓመት ታዳጊ ሳለ ፈጽሞታል በተባለ ወንጀል ከበርካታ ዓመታት በኋላ የሞት ቅጣት ተፈጸመበት። ይሄን ተከትሎም የተባበሩት መንግሥታት ይህ በግለሰቡ ላይ ተግባራዊ የሆነው የሞት ቅጣት ተገቢ አይደለም... Read more »

የአውሮፓ ሕብረትና ዩናይትድ ኪንግደም በአዲሱ ዓመት በይፋ ተለያዩ

በጋዜጣው ሪፖርተር የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት መግባቱን ተከትሎ ዩናይትድ ኪንግደም ከአውሮፓ ሕብረት ጋር የነበራትን ግንኙነት በይፋ ማቋረጧን ቢቢሲ የዜና ምንጭ ዘግቧል፡፡ ዩናይትድ ኪንግድም (ዩኬ)፤ ሐሙስ ለአርብ አጥቢያ በጂኤምቲ የሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 5 ሰዓት... Read more »

በ2020 የተከሰቱ የዓለማችን ዋና ዋና ሁነቶች

በኃይሉ አበራ  እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 2020 በታሪክ መፅሐፍ ውስጥ የዓለማችን መጥፎ ከሆኑ ዓመታት አንዱ እንደሚታወስ ፕሮ ፓክስታኒ ዶት ፒኬ የተባለው ድረ ገጽ ዘግቧል። በዘገባው መሰረት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሁሉም የዓለም ህዝብ ላይ ከፍተኛ... Read more »

ቱርክና እንግሊዝ ነጻ የንግድ ስምምነት ተፈራረሙ

በኃይሉ አበራ ቱርክ እና እንግሊዝ በፈረንጆቹ ዘመን መለወጫ ከዓርብ ጥር አንድ ጀምሮ ተግባራዊ የማድረግ ታሪካዊ ነፃ ንግድ ቀጠና ስምምነት መፈራረማቸውን ዘ-ጋርዲያን ዘግቧል። የቱርክ የንግድ ሚኒስትሯ ሩህሳር ፔክካን በቱርክ ዋና ከተማ አንካራ ለሚመሰረተው... Read more »

የአለም ምጣኔ ሃብት ደረጃን ለመቆናጠጥ ያቆበቆበችው ቻይና

አስናቀ ፀጋዬ  የአለማችን ግዙፍ የኢኮኖሚ ቁንጮዎች ቻይናና አሜሪካን ካለፉት ሀያና ሰላሳ አመታት ወዲህ በኢኮኖሚው ዘርፍ ያላቸውን የበላይነት ለማስጠበቅ እርስ በእርስ ሲፎካከሩ ቆተዋል። ይህ ፉክክራቸው ጎልብቶ ከቅርብ ግዜ ወዲህ ወደተፎካካሪ የንግድ ጦርነት ውስጥ... Read more »

ግማሽ ምዕተ ዓመት የዘለቀው የኢትዮጵያና የቻይና ዘርፈ ብዙ ትብብር

በኃይሉ አበራ  እ.ኤ.አ ከ1970 የሚጀምረው እና ግማሽ ምዕተ ዓመትን የዘለቀው የኢትዮጵያና የቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሁለቱ ሀገራት ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ የቀየ ትስስር ከጥንካሬ ወደ ጥንካሬ እያሳደገው ስለመሆኑ ይነገራል። ለዚህም አያሌ ማሳያዎችን በማንሳት... Read more »

የሮማ ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ የኮቪድ-19 ክትባት ለሁሉም እንዲዳረስ አሳሰቡ

በጋዜጣው ሪፖርተር  የሮማ ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ የኮሮናቫይረስ ክትባት ገደብ ሳይኖረው ለሁሉም እንዲዳረስ ለዓለም መሪዎች ጥሪ አቀረቡ። ሊቀ ጳጳሱ ይህን ያሉት የፈረንጆቹን የገና በዓል አስመልክተው ለመጀመሪያ ጊዜ በኦንላይን ባስተላለፉት መልዕክት ነው።... Read more »