ማንም የማይዘውረው የፍትህ ሥርዓት መገንባት ወሳኝ ነው!

ጥንት ኢትዮጵያውያን ያለ ሕግ የኖሩበት ወቅት አልነበረም ማለት ይቻላል። ዛሬ ሕጎቻቸው ዳብረው፣ ፍትሕ ሰፍኖባቸው፣ መብታቸው ተከብሮላቸውና ነፃነታቸው ተጠብቆላቸው የምናያቸው ብዙዎቹ የዓለም አገራት በፅሁፍ የሰፈረ ሕግ ባልነበራቸው ዘመን በኢትዮጵያ በጽሑፍ የሰፈሩ፣ የህዝቡን መስተጋብር... Read more »