«ቤተክርስቲያን እየተቃጠለ መስጊዴ አይነካ፤ መስጊድ እየተቃጠለ ቤተክርስቲያኔ አይነካ ማለት አይቻልም »ሼህ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት

 የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥና አንድነት ሁለተኛ ዙር አገር አቀፍ ጉባኤ በቅርቡ ተካሂዷል። በወቅቱም ጉባኤው የአመራሮች ምርጫ ያካሄደ ሲሆን፤ ሼህ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋን ፕሬዚዳንት፣ ሼህ አብዱል ከሪም፤ ሼክ በድረዲን እና ሼክ አብዱላዚዝ አብዱል... Read more »

‹‹የተለያየ አመለካከት ያለን አባላት በፓርላማው ውስጥ ብንገኝም የሀገር ሰላም የጋራ ነው በሚል በጋራ ስንሠራ ቆይተናል›› አቶ ተስፋዬ ቤልጅጌ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር

ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ድል ያጣጣመችበት፤በሌላ መልኩ ደግሞ በሰላም እጦት የተፈተነችበት ነበር ። በገጠማት ከባድ ፈተና የማንባቷን ያህል ለዜጎቿ የተስፋ ብርሀን የሚፈነጥቁ ተግባራትን ለማከናወንም ደፋ ቀና ስትልም ከርማለች። በእነዚህና በሌሎችም ሀገራዊና ወቅታዊ... Read more »

‹‹ እኛ ወደ ተለያዩ አገራት እንደምናየው ሁሉ ሌሎቹ አገሮች እኛን እንዴት ያዩናል ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው ›› ዶክተር ደሳለኝ አምባው የውጭ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በተለያዩ የኃላፊነት ቦታ አገልግለዋል። በፌደራል ደረጃም በሚኒስትር ዴኤታነት ከአንድም ሁለት መስሪያ ቤቶችን መርተዋል። በቅርቡ ደግሞ የውጭ ጉዳዮች ኢንስቲትዩትን የመምራት ኃላፊነት ተረክበዋል – የዛሬው የአዲስ ዘመን የ‹‹ወቅታዊ ›› እንግዳ... Read more »

‹‹በግድቡም ሆነ በውሃ አጠቃቀም ዙሪያ የአውሮፓ ህብረት በፍፁም ጣልቃ ሊገባ አይችልም›› ረ/ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተፈራ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካና እስያ ጥናትና ምርምር ማዕከል መምህር

ኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦቷን በአስተማማኝ መንገድ ለመገንባት፤ ብሎም ለቀጠናው ሁነኛ የኃይል አማራጭ ለመሆን በአባይ ወንዝ ላይ ግድብ መገንባት ከጀመረች ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ አስቆጥራለች። የዓባይን ውሃ ጥቅም ላይ የማዋሉ ጉዳይ ምንም እንኳን ዘመናትን... Read more »

ሕወሓት በፈጠረው ችግር የትግራይ ሕዝብ መበደልም ሆነ መጎዳት የለበትም ፤ የትኛውም ማህበረሰብ ሰላሙ ሊከበርለት እና ሊጠበቅለት ይገባል»ዶክተር መብራቱ ዓለሙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ማህበር ፕሬዚዳንት

የለውጡ መንግሥት ወደ መሪነት ከመጣ በኋላ በአገሪቱ የሥልጣን መንበር ላይ ቁንጮ የነበረው ሕወሓት ከፌዴራል መንግሥቱ ጋር የነበረው ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሻከረ ሄዶ ጦርነት እስከ መክፈት ደርሷል። ቀድሞም ሕወሓት እየሄደበት ያለው መንገድ... Read more »

‹‹በስተጀርባ ያለው ኃይል እየተዳከመ ከመጣ አሸባሪው ሸኔ ቦታ አይኖረውም›› ዶክተር ዲማ ነገዎ

ዶክተር ዲማ ነገዎ የተወለዱት ኢሉአባቦራ ውስጥ ከጎሬ ከተማ ወደ 18 ኪሎሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ጉማሮ በተባለች ስፍራ ነው። የልጅነት ጊዜያቸውን ከቤተሰብ ጋር አሳልፈዋል። ቤተሰባቸው በግብርና ሙያ ላይ ኑሯቸውን ያደረጉ ናቸው። በልጅነታቸው በጣም... Read more »

‹‹በጊምቢ በንጹሓን ዜጎች ላይ የተፈፀመው ዘግናኝ ድርጊት የኢትዮጵያን ሕዝብ ያሳዘነ ነው፤ ድርጊቱ በትክክል ተጣርቶ በአጥፊዎች ላይ ተገቢው እርምጃ መወሰድ አለበት›› የቀድሞ ሠራዊት ብርጋዴር ጄኔራል ዋስይሁን ንጋቱ

ብርጋዴር ጄኔራል ዋሲሁን ንጋቱ የተወለዱት በቀድሞ የወለጋ ጠቅላይ ግዛት በሆሮ ጉዱሩ አውራጃ በ1933 ዓ.ም.ነበር። የአንደኛ እና የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸው በትውልድ አካባቢያቸው በወለጋ አጠናቅቀዋል። በ1953 ዓ.ም. የሆለታ ገነት የጦር ትምህርት ቤትን ተቀላቅለው... Read more »

‹‹የ60 ቀናት ዕቅድ አውጥተን ሰው ተኮር ተግባራትን እያከናወንን ነው››- አቶ ዘመኑ ደሳለኝ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዘጠኝ ወር አፈፃፀም ሪፖርት ባዳመጡበት ወቅት የሰጡት የሥራ መመሪያ ነበር። በወቅቱ ሁሉም የሥራ ኃላፊዎች እታች ድረስ በመውረድ የነዋሪውን ችግር በቅርበት በመረዳት መፍትሄ መስጠት... Read more »

<<ኮሚሽኑ ከማንም ወገን ሳይሆን መካከል ላይ ሆኖ መሥራት አለበት>> ዶክተር ልደቱ ዓለሙ በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድህረ ምረቃ ትምህርት ቤት አካዳሚክ ዲን

ዶክተር ልደቱ ዓለሙ በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድህረ ምረቃ ትምህርት ቤት አካዳሚክ ዲን እንዲሁም በዋናነት የኦርጋናይዜሽናል ሊደርሺፕ መምህር ናቸው፡፡ የማስተር ኦፍ አርትስ ሊደርሺፕ ማኔጅመንት ፕሮግራም መሪ ናቸው፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በእንስሳት... Read more »

‹‹በኢትዮጵያ ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር የመሬት ባለቤትነት ጉዳይ እልባት ሊያገኝ ይገባዋል›› ዶክተር ጌታቸው ተድላ የግብርና ተመራማሪና ደራሲ

የተወለዱት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ቢሆንም ያደጉትና የተማሩት አሰላ ከተማ ነው:: እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሰ የቄስ ትምህርት ቤት ገብተው ፊደል ቆጥረዋል:: የመጀመሪያ ደረጃም ሆነ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት ራስዳርጌ ትምህርት ቤት ነው:: የዘመናዊ... Read more »