ለበጎ ነው

ክፉ ገጠመኝ በእርግጥም ክፉ ነው። ክፉን ያርቅ። የሚሸሹት፣ የሚርቁት ክፉ ሊኖር ይችላል። ማጋጠሙ የማይቀር ሲሆን ደግሞ መፋለም ስለሚቻልበት ሁኔታ ማሰብ ነው የሚያስፈልገው። የማንሸሸው ቤታችንን አንኳኩቶ ሀገራችንን ደፍሮ የሚመጣን ክፉ ገጠመኝ እንጋፈጣለን እንጂ... Read more »

ለአሸባሪው ጌታቸው ረዳ አፋዊ ሳይሆን በወታደራዊ ቋንቋ ተግባራዊ መልስ ይሰጠዋል

ጦላይ፡- የአሸባሪው ህወሓት አፈቀላጤ የሆነው አሸባሪው ጌታቸው ረዳ «በኢትዮጵያውያን ላይ ጥቃት እያደረሱ ባሉ የአሸባሪው ኃይሎች ኮርቻለሁ» ለማለቱ፤ እንዲሁም ለፕሮፖጋንዳ ዘመቻውና ድንፋታ የመከላከያ ሠራዊቱ በአፍ ሳይሆን በተግባር መልስ እንደሚሰጠው የጦላይ ወታደራዊ ስልጠና ማዕከል... Read more »

‹‹የውጭ ኃይሎች ፍላጎት በሰብአዊነት ላይ የሚደርሱ በደሎችን ሳያወግዙ ፍላጎታቸውን ማስጠበቅ ነው›› – ዶክተር ተስፋዬ ጂማ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና መልካም አስተዳደር መምህር

አዲስ አበባ፡- አሜሪካና ሌሎች የውጭ አገራት ፍላጎት በሰብአዊነት ላይ የሚደርሱ በደሎችን ማውገዝ ሳይሆን አሸባሪው ህወሓትን እንደሽፋን በመጠቀም ፍላጎታቸውን ማስጠበቅ ነው ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና መልካም አስተዳደር መምህር ዶክተር ተስፋዬ ጂማ ገለፁ።... Read more »

የሙያ ሥነ ምግባራቸው የካዱ የአየር “ሞገደኞች”

ማዝገሚያ፡- ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ቱማታ፤ ታላላቅ የኮሚዩኒኬሽን ባለሙያዎች በተዘዋዋሪም ሆነ በቀጥታ ሲጠቀሙባቸው ከኖሩት አባባሎች መካከል አንዱ፤ “ዓለማችን በቀዳሚ ዘመናት በዋነኛነት ስትመራ፣ ስትታመስና ስትተረማመስ የኖረችው በአንደበትና በጣት ፊትአውራሪነት ይመስላል” የሚለው ሀቲት (Theory) በእጅጉ... Read more »

‹‹የአሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ ጥምረት የተደበቀ የጥፋት ወዳጅነታቸውን ይፋ ከማድረግ ያለፈ ውጤት አያመጣም›› – አቶ ገላሳ ዲልቦ ፖለቲከኛ

አዲስ አበባ፡- የአሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ ጥምረት ዓመታት ያስቆጠረውን የተደበቀውን የጥፋት ወዳጅነታቸውን ይፋ ከማድረግ ያለፈ ውጤት እንደማያመጣ ሕዝቡ ማወቅ አለበት ሲሉ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ታጋይ የነበሩት አቶ ገላሳ ዲልቦ ገለጹ። አቶ ገላሳ ይህን... Read more »

ለአሸባሪው ህወሓት የቀረበ ምስጋና

በአንዳንዶቻችን ዘንድ ምስጋና ለሚገባው ምስጋናን መቸር ልምዳችን ሆኖ አያውቅም፡፡ ነገር ግን እነሆ! ዛሬ አንድ ባለውለታን ልናመሰግን ነው፡፡ ይህ ባለውለታችን በበጎ ሰው ሽልማት ላይ ታጭቶ አያውቅም፡፡ ሌሎች መሰል አካላት በጎ አድራጊውን ለሰናይ ድርጊትህ... Read more »

በአሻጥር የሸቀጦችን ዋጋ በማናር ኑሮን ማስወደድ ጁንታነትም፣ አሸባሪነትም ነው!

የሰው ልጅ ሰዋዊ ሰብዕናው ቁልጭ ብሎ የሚታይበት፤ የምግባሩ ክፋትና መልካምነት አደባባይ የሚወጣበት፤ በፈጣሪው መስመር ተጉዞ የተሻለ ነገርን መሻትና ማድረግን የሚለማመድበት ወቅት ነው፤ ችግርና ፈተና፡፡ ይህ ወቅትም ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ይኸው ግብራቸው ከፍቶ... Read more »

‹‹ኢትዮጵያውያን አሸባሪው ትህነግ የገነባውን የመንደርና የጎጥ አጥር አፍርሰው በጋራ መቆማቸው ትልቅ ድል ነው›› – ጋዜጠኛና የፖለቲካ ተንታኝ ጴጥሮስ መስፍን

አዲስ አበባ:- አሸባሪው ትህነግ ኢትዮጵያውያንን ከከፍታቸው አውርዶ እንዳይግባቡ ገንብቶት የነበረውን የመንደርና የጎጥ አጥር አፍርሰው በጋራ መቆም መቻላቸው ለኢትዮጵያውያን ትልቁ ስኬትና ድል ነው ሲል ጋዜጠኛና የፖለቲካ ተንታኝ ጴጥሮስ መስፍን ገለጸ። ጋዜጠኛና የፖለቲካ ተንታኝ... Read more »

“ኪነ ጥበብ ምንጊዜም ከኢትዮጵያ ጀግንነት ጋር ናት” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ

አዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አሕመድ ኪነጥበብ ምንጊዜም ከኢትዮጵያ ጀግንነት ጋር መሆኗን ዛሬም ላረጋገጡና በወታደራዊ ማሰልጠኛ ተቋማት ተገኝተው ዝግጅት ላቀረቡ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ምስጋና አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት... Read more »

አዲስ ዘመን ነሐሴ 12 ቀን 2013 ዓ.ም

xosotin chelseathông tin chuyển nhượngcâu lạc bộ bóng đá arsenalbóng đá atalantabundesligacầu thủ haalandUEFAevertonfutebol ao vivofutemaxmulticanaisbóng đá world cupbóng đá inter milantin juventusbenzemala ligaclb leicester cityMUman citymessi lionelsalahnapolineymarpsgronaldoserie atottenhamvalenciaAS ROMALeverkusenac milanmbappenapolinewcastleaston villaliverpoolfa... Read more »