ለበጐነት የተጠየቀ የ15 ቀን ዕድሜ

‹‹ከምን ይማራሉ ቢሉ፣ አንድም ‹‹ሀ›› ብሎ ከፊደል፤ አንድም ‹‹ዋ›› ብሎ ከመከራ›› ይባላል። ከደቡብ ጎንደር በአንድ ገጠር መንደር የተወለዱት አቶ ስንታየው አበጀ፣ ለትምህርት ያልታደለው የልጅነት እድሜያቸው እናታቸውን በህጻንነታቸው በሞት ማጣት ጋር ህመም ተደምሮ... Read more »