“ድርቅ ሲመጣ ሥራው ለፌዴራል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ብቻ የሚሰጥ መሆን የለበትም”- አቶ ደበበ ዘውዴ የፌዴራል የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ

ከኢትዮጵያ ሰሞንኛ ችግሮች መካከል አንደኛው ድርቅ ነው፡፡ ችግሩን በሶማሌ፣ ኦሮሚያና ሌሎችም አከባቢዎች የተከሰተው ድርቅ፤ ሺዎችን ለችግር፤ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ እንስሳትንም ለሞት የዳረገ ሆኗል። ኢትዮጵያም ችግሩን ለመሻገር በትኩረት እየሠራች ሲሆን፤ ይሄን ክፉ ቀን... Read more »

“አልሚዎች ማህበረሰቡን ጠቅሞ መጠቀም ለኢንዱስትሪ ልማትና ሰላም ወሳኝ መሆኑን ተረድተው ሊሰሩ ይገባል” አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ የማዕድን ሚኒስትር ዴኤታ

ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የበርካታ ማዕድናት ሃብት ባለቤት ብትሆንም ይህንን ሃብቷን ጥቅም ላይ በማዋል የዜጎቿን ኑሮም ሆነ የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ከማሳደግ አኳያ የተሰራው ስራ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። በተለይም ማዕድንን በዘመናዊ መንገድ በማምረት ወደኢንዱስትሪ... Read more »

“ሕወሓት በትግራይ ሕዝብ ጫንቃ ላይ በመሆኑ፤ ሕዝቡ ራሱ ሊታገለው ይገባል”-አቶ ሙሉብርሃን ኃይሌ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ

የትግራይ ሕዝብ በአሸባሪው ሕወሓት ሴራና አምባገነናዊ አገዛዝ የተነሳ ልጆቹን ለጦርነት እየገበረ ይገኛል። ከዚህም አልፎ ክልሉ በማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎችም ከፍተኛ ኪሳራን እያስተናገደ ይገኛል፡፡ ለመሆኑ የትግራይ ሕዝብ ይህንን ማስቆም ሳይችል ቀርቶ ነው? የሚሉ ጥያቄዎችም... Read more »

እልህ አስጨራሹ የመሬት ክርክር

የአቤቱታው ጭብጥ  የምስራቅ ባሌ ዞን ነዋሪው አቶ በቀለ ወዳጆ የፍትህ ችግር አጋጥሞኛል በማለት ወደ ቢሯችን መጥተዋል። ፍርድ ቤቶች በሕግ ማግኘት የሚገባኝን መብት አሳጥተውኛል በማለት አቤቱታ ይዘው ሲቀርቡ፤ ፍረዱኝ ለማለት ያነሳሳቸው ‹‹ፍርድ ቤቶች... Read more »

<<ኦሮሚያ አብዛኛው ክፍሉ የኢንቨስትመንት መዳረሻ መሆኑ በጣም ጥሩ ቢሆንም ደሃውን በማፈናቀል መሆኑ ግን እጅግ ያማል>> ዶክተር ተሾመ አዱኛ የኦሮሚያ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ

በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ክፍል የሚገኘው የኦሮሚያ ክልላዊ መስተዳድር ከትግራይ ክልል በስተቀር ከተቀሩት ክልሎች ጋር የሚዋሰን ሲሆን በደቡብ ምስራቅ ከኬንያ ጋርም ይዋሰናል። ከተቀሩት ክልሎች ጋር ሲነጻጸርም በቆዳ ስፋቱ የመጀመሪያውን ደረጃ ይይዛል። በለም መሬትና በአስደናቂ... Read more »

“ተቋሙ ከሠራው ይልቅ ያልሠራው ይበዛል ’’ዶክተር እንዳለ ኃይሌ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዕንባ ጠባቂ

የዴሞክራሲ ተቋማት ተብለው ሥራቸውን በገለልተኝነት እንዲሰሩ ከሚጠበቅባቸው ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አንዱ ነው። ተቋሙ በተለይም በዜጎች ላይ የሚከሰቱ አስተዳደራዊ በደሎችን በማየትና ከአስፈጻሚ አካላት ጋር በመነጋገር ችግሮች እልባት እንዲያገኙ የሰዎች... Read more »

የአሸባሪው ሕወሓት ዘግናኝ ግፎች እና የፍረዱኝ አያሌ ድምጾች

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሀገረ መንግስቱን አደጋ ላይ በሚጥል ተግባር ላይ ተሳትፏል ያለውን አሸባሪውን ሕወሓት በሽብርተኝነት መፈረጁ ይታወሳል። ፌደራል መንግስት እና የትግራይን ክልል ሲያስተዳድር በነበረው አሸባሪው ሕወሓት መካከል ግጭት ከተጀመረ ከሥምንት ወር... Read more »

<<የከተማዋን መንገድ እርስ በእርስ ለማስተሳሰር እየተሠራ ነው>> አቶ እያሱ ሰለሞን በአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ም/ዋና ዳይሬክተር

የመንገድ ግንባታ የሚከናወነው ለኅብረተሰብ ጥቅም መሆኑ ግልፅ ነው። ማስተር ፕላኑ ሲሰራም ሆነ መንገድ ሲገነባ ማህበረሰቡን የሚያለያዩ እንዲሁም ተሸከርካሪዎች ማዞሪያ ለማግኘት ያለአግባብ ብዙ መንገድ እንዲሔዱ የሚያስገድዱ ይሆናል። ሌሎች አማራጮች ለምን አይኖሩም? የሚሉ እና... Read more »

«የአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ሥራ ላይ ትልቅ ፈተና የሆኑት ሕገወጥ ደላሎች ናቸው» ወይዘሪት ቅድስት ግዛቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የአሽከርካሪ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ

አዲሱ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በዋናነት የአሽከርካሪውን ዕድሜ፣ የትምህርት ደረጃና የማሽከርከር ልምድ ማሻሻያ አድርጎበት በሥራ ላይ ውሏል:: የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት የዕድሜ ደረጃ ለሞተር ሳይክል ወይም ለአውቶሞቢል 18 ዓመት፣ ለባለሦስት እግር... Read more »

“ኤጀንሲው በአገር ሉዓላዊነት ላይ የማይደራደር፣ ለሕዝቡ ልዕልና የሚቆም ሲቪል ማኅበረሰብ ለመገንባት እየሰራ ይገኛል”አቶ ጂማ ዲልቦ የሲቪል ማኅበረሰቦች ድርጅት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

የሲቪል ማኅበረሰብ ዘርፉን ለማጠናከርና በልማትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ውስጥ ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ለማድረግ በሚያስችል መልኩ እየሠራ የሚገኝና ከዚህ በፊት የነበሩትን ችግሮች በመቅረፍ ሴክተሩ ከመንግሥት ጋር የነበረውን የሻከረ ግንኙነት በመለወጥ በአጋርነት መርህ ላይ... Read more »