‹‹አገራችን በጠላት ተይዛ፣ ወገናችን በባርነት ቀንበር ተጠምዶ … ከጠላት ጋር መታረቅ አልችልም!›› አርበኛ ከበደች ስዩም

የወንዶች ስም በጀግንነት የታሪክ መዝገብ ላይ ሲፃፍ ቢኖርም፣ ሴቶች በማንኛውም የነፃነት ተጋድሎ ጉልህ ድርሻ እንደያዙ መኖራቸው እውነትን ለማይፈራ ሰው ግልፅ ሃቅ ነው።የኢትዮጵያ ታሪክ ሲወሳ ኢትዮጵያውያን ለአገራቸው ሉዓላዊነትና ነፃነት ያደረጉት ተጋድሎ ሊዘነጋ አይችልም።... Read more »

የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሐኪም

1860 ዓ.ም መቅደላ፤ … ከንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ ጋር ግጭት ውስጥ የገባው የእንግሊዝ መንግሥት ንጉሰ ነገሥቱ እስር ቤት ያስገቧቸውን ዜጎቹን ለማስለቀቅ በጀኔራል ሮበርት ናፒየር የሚመራ ጦር ልኮ መቅደላ ላይ የተደረገው ጦርነት... Read more »

‹‹አገራችንን ጠላት አይገዛትም … ምድራችንም በጠላት እግር አትረገጥም … እስከመጨረሻው የደም ጠብታና የነፃነት ጊዜ እንዋጋለን!›› -ሌተናል ጀኔራል ኃይሉ ከበደ

እንደ ኢትዮጵያውያን የዘመን አቆጣጠር በ1888 ዓ.ም የቅኝ ግዛት ፍላጎቱን ለማሳካት ኢትዮጵያን የወረራው ዒላማ አድርጎ ገስግሶ የመጣው የኢጣሊያ መንግሥት ጦር በኢትዮጵያውያን ልዩና ታሪካዊ አንድነት በተሰጠ ምላሽ የሽንፈት ማቁን ተከናነበ። ጣልያኖች ዓድዋ ላይ ድል... Read more »