
የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር፣ በጠላት ወረራ ዘመን የተመሠረተ ድርጅት ነው። እስከ አሁን ድረስ ያሉት የማኅበሩ አባላት አዛውንት በዚያ የአምሥት ዓመት የትግል ዘመናት፤ እንደመኳንንቱ፣ የጦር መሪዎችና ንጉሠ ነገሥቱ ሁሉ በወጣትነት ጊዜያቸው አንጀታቸውን... Read more »

ውልደታቸውና እድገታቸው በአክሱም ከተማ ነው። የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአክሱም ሁለተኛ ደረጃ በመቐለ ከተማ ፀሀይ ዮሃንስ ትምህርት ቤቶች ተምረዋል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። አሁን የሚኖሩት በአሜሪካ ሀገር ነው። የዛሬው እንግዳችን አቶ... Read more »

በአገራችን የለውጥ እንቅስቃሴ ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ የሰላም መደፍረስ በየአቅጣጫው ታይቷል። በተለይ ሕወሓት በህዝቦች ያልተቋረጠ ተቃውሞ ከስልጣኑ ተገፍትሮ ወደ መቀሌ ከመሸገ ጀምሮ ዳግም የስልጣን ጥሙን በኃይል ለማስመለስ ያላሰለሰ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል። ከአገር... Read more »

በአገር ውስጥ እየተፈጠረ ያለው ቀውስ እንዳይባባስ ያለፈውን ትርክት ለታሪክ ተትቶ በቀጣይ ኢትዮጵያን ለማሻገር ትልቅ ተስፋ የተጣለበት ብሔራዊ ምክክር በጉጉት እየተጠበቀ ነው። ኢትዮጵያውያን ተመካክረውና ተወያይተው በመሠረታዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት ላይ በመድረስ የትውልዱን አገር... Read more »

ገጣሚና ጸሐፊ ተውኔት ናቸው። በተለይ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥተው ያጠናሉ፤ ይመራመራሉ። በአማራኛ፣ በእንግሊዝኛና በጀርመንኛ ከ60 በላይ የሚሆኑ መጻሕፍትና መጣጥፍ የጻፉ ሲሆን፣ ገና ያልታተሙም በእጃቸው ላይ እንደሚገኝ ይናገራሉ። በቅርቡ ደግሞ ‹‹ኢትዮጵያ... Read more »

በ2015 ዓ.ም ይተገበራል ተብሎ የሚጠበቀው የዩኒቨርስቲዎች የመውጫ ፈተና በብዙዎች ዘንድ አነጋጋሪ ጉዳይ ሆኗል። የትምህርት ጥራትን መግቢያ ላይ እንጂ በመውጫ በሚሰጥ ፈተና ማረጋገጥ አይቻልም ፤ የትምህርት ሚኒስቴር ፈተናውን ለመስጠት የሚያስችል የሕግ መሰረት የለውም... Read more »

ከቀናት በፊት የኢትዮጵያውያን አይኖች በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በጉባ ወረዳ ካለው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ እንደነበሩ ይታወቃል፡፡ በአሁኑ ወቅት ግድብ ግንባታ ሥራ ወደ 83 ነጥብ 3 በመቶ መድረስ የቻለ ሲሆን፣ ሶስተኛው ዙር... Read more »

የዛሬው የዘመን እንግዳችን በፖሊስ ተቋም ውስጥ በርካታ ስትራቴጂክ ዲዛይን በመስራትና በመቆጣጠር ከፌደራል እስከ ክልሎች ድረስ ስራዎች ያበረከቱ የምህንድስና ባለሙያ ናቸው:: በቀድሞ አጠራር በሸዋ ክፍለ አገር ደቡብ ሸዋ ከምባታ አውራጃ አንጋጫ ወረዳ ዋሰራ... Read more »

የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከፖለቲካ ወገንተኝነት፣ ከማንኛውም የመንግስት ወይም ሌላ አካል ተጽዕኖ ነጻ የሆነና ራሱን የቻለ የሕግ ሰውነት ያለው አካል ነው። ዋና ዓላማውም መሰረታዊ የሆኑ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ያሉ ልዩነቶችን በማጥበብ በተቻለ... Read more »

በዛሬው ዕትማችን የወቅታዊ አምድ ዋነኛ ማጠንጠኛ የሳይበር ደህንነት እና የሳይበር ጥቃቶችን ማዕከል ያደረገ ነው። በዚህም ከአገር እስከ ዓለም ሁኔታዎችን ለመዳሰስ ሙከራ አድርገናል፡፡ በጉዳዩ ዙሪያም የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ከሆኑት... Read more »