በሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ውስጥ ከፍተኛ ሚና ከሚጫወቱ ዘርፎች አንዱ ኢንቨስትመንት ነው፡ የስራ አጥ ቁጥርን ለመቀነስ ፣ በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ የሆነ ምርትን በማምረት የውጭ ምንዛሬን ለማስገኘትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማድረግ የሚያስችል አቅም አለው። ኢትዮጵያ... Read more »

እንቦጭን ከጣና ለማጥፋት የተለያዩ ሙከራዎች ተደርገዋል። በዘመቻ መልክ አረሙን ከሐይቁ ለመንቀል ሰፊ ርብርብ ተደርጓል። ይሁንና አረሙ ተነቀለ ሲባል የበለጠ ተስፋፍቶ ይገኛል። የእምቦጭ እየተስፋፋ መምጣት የዓሣ ሀብቱ እየቀነሰ እንዲመጣ እያረገ መሆኑን ጥናቶች ይጠቁማሉ።... Read more »

ዘላቂ የኢኮኖሚያዊ እድገት ለማረጋገጥ የአምራቹ ክፍል ሚና ወሳኝ መሆኑ ይታመናል። በልዩ ልዩ ምርትና አገልግሎቶች ላይ የተሰማራው የሰው ሀይል ምርታማነት ለኢኮኖሚያዊ እድገቱ አዎንታዊና አሉታዊ ሚና ይጫወታል። የሰው ሀይሉ ምርታማ ከሆነ የምርትና የአገልግሎት ጥራት... Read more »

ውሃን ማዕከል ባደረገና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ የግብርና ሥራን ማከናወን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ብሎም ቀጣይነት ያለው ዕድገትን ለማረጋገጥ አጋዥ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ። በቴክኖሎጂ ታግዘው በመስኖ የግብርና ሥራቸውን ያሳደጉ ሀገራትም ተምሳሌትነታቸው እየተገለፀ ይገኛል። ተምሳሌቱ... Read more »
ከበለጹጉት ሀገሮች ተርታ ትሰለፋለች። በአለም ግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤት ከሆኑት ሀገሮችም መካከልም ናት። ይህ ኢኮኖሚዋም ከአለም 10ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧታል። ከአለም በነፍስ ወከፍ ዓመታዊ ገቢ መጠንም 16ኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ ስትሆን፣ በሰብአዊ ልማት... Read more »
የግብርናው ዘርፍ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዋልታ ነው። ይሁን እንጂ፤ ከዘመናዊ አሠራሮችና የአመራረት ስልቶች ጋር ያለው ቁርኝት ብዙ ይቀረዋል። ለዘመናት የዘለቀው የኢትዮጵያ ግብርና፣ ዛሬም በበሬ፣ ይህም ካልተገኘ በፈረስና በሌላ እንስሳ፣ ሲብስም አራሹ ራሱን ከእንስሳቱ... Read more »

ነገሌ ቦረና ከተማ በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ጉጂ ዞን ከአዲስ አበባ በስተደቡብ 600 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። ከተማዋ በጠረፍ አካባቢ የምትገኝ እና የንግድ ልውውጥ የሚካሄድባት እንደመሆኗ እድገቷም በዚያው ልክ ፈጣን እንደነበር የከተማዋ... Read more »
ወ/ሮ የኔነሽ ማሞ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪ ናቸው። በልብስ ስፌት ሥራ የሚተዳደሩ። በ2008 ዓ.ም ሥራውን የጀመረው ኢንዱስትሪያቸው መካከለኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። የኔ ጋርመንት በሚባለው በዚህ የአልባሳት ማምረቻ ኢንዱስትሪ የተለያዩ የአልጋ ልብሶችን፣ መጋረጃዎችን፣... Read more »
ዘላቂ ስኬት ያጎናጽፋል የሚል ዕሳቤ ማዕከል በማድረግ በ19ኛው ክፍለ ዘመን በአውሮፓ ፈረንሳይና እንግሊዝ ላይ መነሻውን ያደረገው የህብረት ሥራ ማህበር፤ ኢኮኖሚያዊ እድገትን ለማፋጠን እና የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር ምርጥ መንገድ መሆኑ ዛሬም ድረስ እየተመሰከረለት... Read more »

መነሻውን ከባሌ ተራሮች ግርጌ አድርጎ፤ እየተጥመለመለ፣ እየተገማሸረና እየፎከረ የተለያዩ ወረዳዎችን አቆራርጦ ከሀገር ሲሰደድ የኖረው ገናሌ ወንዝ ዛሬ በከፊልም ቢሆን እጁን የሰጠ ይመስላል። አሁን ከአካባቢው ማህበርሰብ ጋር ተስማምቶ ወደ ልማት ስራ ገብቷል። መደወላቡ፣... Read more »