በኦሮሚያ በግማሽ ዓመት ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፡- በክልሉ በ2016 ዓ.ም ግማሽ ዓመት ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ መስከረም ደበበ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት... Read more »

በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ከበጋ ስንዴ ልማት ሁለት ነጥብ ሦስት ሚሊዮን ኩንታል ምርት ይጠበቃል

ሐረር፡- ዘንድሮ በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን 93 ሺህ ሄክታር መሬት በበጋ ስንዴ መሸፈኑንና ከእዚህም ሁለት ነጥብ ሦስት ሚሊዮን ኩንታል ምርት እንደሚጠበቅ የዞኑ አስተዳደር ገለጸ፡፡ የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ምክትል ዋና አስተዳዳሪ አቶ አያሌው ታከለ... Read more »

ኢትዮጵያ ’የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ’ን እንድትቀላቀል አባል ሀገራቱ ድጋፍ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክን እንድትቀላቀል አባል ሀገራቱ ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በወቅታዊ የዲፕሎማሲና ግንኙነት ሥራዎች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት... Read more »

 በግማሽ ዓመቱ በአንድ ሺህ 220 በካይ ተቋማት ላይ ርምጃ ተወስዷል

አዲስ አበባ፦ በግማሽ ዓመቱ አንድ ሺህ 220 በካይ ተቋማት ላይ ርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር ያደረጋቸው ስምምነቶች ያሉበትን ደረጃ ለመፈተሽና የተቋሙን የስድስት ወር አፈጻጸም ለመገምገም... Read more »

የብዝሃ ሳተላይት መረጃ መቀበያ ጣቢያ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኝ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፡- የብዝሃ ሳተላይት መረጃ መቀበያ ጣቢያ መረጃዎችን ለሀገራትና ድርጅቶች በመሸጥ የውጭ ምንዛሬ ማስገባት የሚያስችል አገልግሎት ማስጀመሩን የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ አገልግሎቱ በይፋ መጀመሩን ምክንያት በማድረግ ለከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች እና... Read more »

ረጂ ተቋማት ርዳታ ካቋረጡ በኋላ መንግሥት ለሰብዓዊ ድጋፍ 11 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር አውጥቷል

-ለ6 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዜጎች ርዳታ ለመስጠት ዝግጅት ተደርጓል አዲስ አበባ፡- ባለፉት ስድስት ወራት ረጂ ተቋማት ርዳታ ካቋረጡ በኋላ መንግሥት ለሰብዓዊ ድጋፍ 11 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ወጪ ማድረጉን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት... Read more »

 አቶ ተመስገን ጥሩነህ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ:- የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው ስብሰባ አቶ ተመስገን ጥሩነህን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ሲሾም የሁለት ሚኒስትሮችንም ሹመት አጽድቋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን... Read more »

አዲስ ዘመን  የካቲት 1 ቀን 2016 ዓ.ም

Read more »

 የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ከሰኞ ጀምሮ ፈቃድ መስጠት ይጀምራል

አዲስ አበባ፦ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ሰኞ የካቲት 04 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ፈቃድ መስጠት እንደሚጀምር አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ፤ ድርጅቱ ከተቋቋመ ጊዜ አንስቶ ራሱን በማደራጀት የሕግ... Read more »

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን አቅም በማሳደግ ምርታማነትን መጨመር ይገባል

አዲስ አበባ፡- የኅብረት ሥራ ማህበራትን አቅም በቴክኖሎጂ በተደገፈ መንገድ በማሳደግ የአርሶ አደሩን ምርታማነት መጨመር እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ “የኅብረት ሥራ ማህበራት ሚና ከገበያም በላይ ነው” በሚል መሪ ሃሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ10ኛ በአዲስ አበባ... Read more »