ለሊቢያውያን ሰላምና አንድነት ተስፋ የተጣለበት ምርጫ

ዋቅሹም ፍቃዱ  ኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊ ከስልጣን ከተወገዱ በኋላ በሊቢያ ህዝብ መካከል ከፍተኛ መከፋፈል በመከሰቱ አገሪቱ እስከ ዛሬ ድረስ የማያባራ የእርስበርስ ጦርነት ለማስተናገድ ተገዳለች። አገሪቱ በመጪው ዓመት 69ኛውን የነጻነቷ ቀን ስታከብር የአገሪቱን ሰላምና... Read more »

የኮሮና ቫይረስ የጅምላ ክትባት መጀመሩ ተገለጸ

በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፡- እየተባባሰ የመጣውንና የዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ለሚገኘው ኮሮና ቫይረስ ዜጎቻቸውን ለመታደግ ሜክሲኮ፣ ቺሊ እና ኮስታሪካ የጅምላ ክትባት መጀመራቸውን ቢቢሲ አስታውቋል፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው ሜክሲኮ፣ ቺሊ እና ኮስታሪካ እየተባባሰ ከመጣው የኮሮና... Read more »

የሶማሊያ የምርጫ ቀናት ይፋ ተደረጉ

ሞገስ ጸጋዬ አዲስ አበባ፡- የሶማሊያ የምርጫ ኮሚሽን በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን የሃገሪቱን የሴኔት ምርጫ ቀናት ይፋ ማድረጉን ኦል አፍሪካ ድረ ገጽ አስነብቧል፡፡ እንደ ኦል አፍሪካ ድረ ገጽ ዘገባ የሶማሊያ የፌዴራል ምርጫ አስፈፃሚ ቡድን... Read more »

አፍሪካ በሁለተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ልትጠቃ ትችላለች

ፋንታነሽ ክንዴ  በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ። ይህንን ተከትሎ ባለሙያዎች ሁለተኛ ዙር ወረርሽኝ ሊከሰት እንደሚችል እየተናገሩ ነው። ወረርሽኙ እንደ አዲስ እያገረሸባቸው የሚገኙት አውሮፓውያንም ለዜጎቻቸው ክትባት... Read more »

ከእንግሊዝ የተነሳው አዲሱ የኮቪድ-19 ዝርያ እና የዓለም ሀገራት እርምጃዎች

በኃይሉ አበራ  በብሪታንያ የተገኘውና በፍጥነት የመዛመት ባህሪ ባለው አዲሱ የኮቪድ-19 ቫይረስ ዙሪያ ምክንያት ከ40 በላይ የዓለም ሀገራት ወደ እንግሊዝ የሚደረጉ በረራዎችን ከማገድ ጀምሮ የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆኑን ሲ.ኤን.ኤን እና ቢቢሲ ዘግበዋል፡፡ እንደ... Read more »

አገሮች የፀጥታ አስከባሪዎችን እስከመላክ ያደረሰው የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ግጭት መባባስ

ዋቅሹም ፍቃዱ  በመካከለኛ አፍሪካ ሪፐብሊክ በቀድሞው የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ፍራንኮን ቦዚዝኤ ድጋፍ አማፂያንና በፕሬዝዳንት ፉዉስቲን አርቸንጅ መካከል እየተደረገ ያለው ጦርነት ከፍተኛ ደረጃ በመድረሱ አንዳንድ አገሮች ፕሬዝዳንት ፉዉስቲን አርቸንጅ ለመደገፍ ወታደሮቻቸውን ወደ አገሪቱ እየላኩ... Read more »

ግብፅ ለምትፈፅመው የሰብዓዊ መብት ጥሰት እርምጃ እንዲወሰድባት የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ወሰነ

በጋዜጣው ሪፖርተር ግብፅ ከምትፈፅመው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ እርምጃ እንዲወሰድባት የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ በአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ፀደቀ። የአውሮፓ ፓርላማ፣ አባል ሀገራቱ ግብፅ እየፈፀመችው ከሚገኘው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ እርምጃ እንዲወስዱ... Read more »

ኢትዮጵያ የወሰደችው እርምጃ የአገሪቱን ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ለማስከበር መሆኑን የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ገለጹ

 በጋዜጣው ሪፖርተር ሰሞኑን በጂቡቲ በተካሄደው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) 38ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ላይ የተገኙት የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የአገሪቱን አንድነትና መረጋጋት ለማረጋገጥ የወሰደው እርምጃ ቆራጥነት... Read more »

2021 ቀዝቃዛ የአየር ጸባይ የሚመዘገብበት ይሆናል ተባለ

በጋዜጣው ሪፖርተር የዩናይትድ ኪንግደም የአየር ጸባይ ትንበያ ባለሙያዎች መጪው የአውሮፓውያኑ ዓመት 2021 ከቅርብ ዓመታት ጋር ሲነጻጸር በመላው ዓለም ቀዝቃዝ ያለ የአየር ሁኔታ የሚመዘገብበት እንደሆነ መግለጻቸውን ቢቢሲ የተሰኘው የዜና ምንጭ ዘግቧል።ዘገባው እንዳስነበበው፤ ምንም... Read more »

የአሜሪካ ሴኔት ቦይንግ አብራሪዎችን በተሳሳተ መልኩ አሰልጥኖ ነበር አለ

 በጋዜጣው ሪፖርተር የአሜሪካ ሴኔት መርማሪዎች የአውሮፕላን አምራቹ ቦይንግ የ737 ማክስ አውሮፕላኖችን የሚፈትሹ አብራሪዎችን ‘ተገቢ ባልሆነ መልኩ’ ስልጠና እንዲያገኙ አድርጓል ሲሉ መክሰሳቸውን ቢቢሲ ዘገበ፡፡ በወራት ልዩነት ሁለት አደጋዎች ማጋጠማቸውን ተከትሎ ቦይንግ 737 ማክስ... Read more »