ዋቅሹም ፍቃዱ ኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊ ከስልጣን ከተወገዱ በኋላ በሊቢያ ህዝብ መካከል ከፍተኛ መከፋፈል በመከሰቱ አገሪቱ እስከ ዛሬ ድረስ የማያባራ የእርስበርስ ጦርነት ለማስተናገድ ተገዳለች። አገሪቱ በመጪው ዓመት 69ኛውን የነጻነቷ ቀን ስታከብር የአገሪቱን ሰላምና... Read more »
በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፡- እየተባባሰ የመጣውንና የዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ለሚገኘው ኮሮና ቫይረስ ዜጎቻቸውን ለመታደግ ሜክሲኮ፣ ቺሊ እና ኮስታሪካ የጅምላ ክትባት መጀመራቸውን ቢቢሲ አስታውቋል፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው ሜክሲኮ፣ ቺሊ እና ኮስታሪካ እየተባባሰ ከመጣው የኮሮና... Read more »
ሞገስ ጸጋዬ አዲስ አበባ፡- የሶማሊያ የምርጫ ኮሚሽን በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን የሃገሪቱን የሴኔት ምርጫ ቀናት ይፋ ማድረጉን ኦል አፍሪካ ድረ ገጽ አስነብቧል፡፡ እንደ ኦል አፍሪካ ድረ ገጽ ዘገባ የሶማሊያ የፌዴራል ምርጫ አስፈፃሚ ቡድን... Read more »

ፋንታነሽ ክንዴ በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ። ይህንን ተከትሎ ባለሙያዎች ሁለተኛ ዙር ወረርሽኝ ሊከሰት እንደሚችል እየተናገሩ ነው። ወረርሽኙ እንደ አዲስ እያገረሸባቸው የሚገኙት አውሮፓውያንም ለዜጎቻቸው ክትባት... Read more »
በኃይሉ አበራ በብሪታንያ የተገኘውና በፍጥነት የመዛመት ባህሪ ባለው አዲሱ የኮቪድ-19 ቫይረስ ዙሪያ ምክንያት ከ40 በላይ የዓለም ሀገራት ወደ እንግሊዝ የሚደረጉ በረራዎችን ከማገድ ጀምሮ የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆኑን ሲ.ኤን.ኤን እና ቢቢሲ ዘግበዋል፡፡ እንደ... Read more »
ዋቅሹም ፍቃዱ በመካከለኛ አፍሪካ ሪፐብሊክ በቀድሞው የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ፍራንኮን ቦዚዝኤ ድጋፍ አማፂያንና በፕሬዝዳንት ፉዉስቲን አርቸንጅ መካከል እየተደረገ ያለው ጦርነት ከፍተኛ ደረጃ በመድረሱ አንዳንድ አገሮች ፕሬዝዳንት ፉዉስቲን አርቸንጅ ለመደገፍ ወታደሮቻቸውን ወደ አገሪቱ እየላኩ... Read more »
በጋዜጣው ሪፖርተር ግብፅ ከምትፈፅመው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ እርምጃ እንዲወሰድባት የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ በአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ፀደቀ። የአውሮፓ ፓርላማ፣ አባል ሀገራቱ ግብፅ እየፈፀመችው ከሚገኘው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ እርምጃ እንዲወስዱ... Read more »

በጋዜጣው ሪፖርተር ሰሞኑን በጂቡቲ በተካሄደው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) 38ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ላይ የተገኙት የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የአገሪቱን አንድነትና መረጋጋት ለማረጋገጥ የወሰደው እርምጃ ቆራጥነት... Read more »

በጋዜጣው ሪፖርተር የዩናይትድ ኪንግደም የአየር ጸባይ ትንበያ ባለሙያዎች መጪው የአውሮፓውያኑ ዓመት 2021 ከቅርብ ዓመታት ጋር ሲነጻጸር በመላው ዓለም ቀዝቃዝ ያለ የአየር ሁኔታ የሚመዘገብበት እንደሆነ መግለጻቸውን ቢቢሲ የተሰኘው የዜና ምንጭ ዘግቧል።ዘገባው እንዳስነበበው፤ ምንም... Read more »
በጋዜጣው ሪፖርተር የአሜሪካ ሴኔት መርማሪዎች የአውሮፕላን አምራቹ ቦይንግ የ737 ማክስ አውሮፕላኖችን የሚፈትሹ አብራሪዎችን ‘ተገቢ ባልሆነ መልኩ’ ስልጠና እንዲያገኙ አድርጓል ሲሉ መክሰሳቸውን ቢቢሲ ዘገበ፡፡ በወራት ልዩነት ሁለት አደጋዎች ማጋጠማቸውን ተከትሎ ቦይንግ 737 ማክስ... Read more »