ምን እንጠይቅልዎ?

በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የሚገኙ ወጣቶች ዘወትር እሁድ እሁድ ጠዋት ከአስራ ሁለት ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ ስድስት ሰዓት ድረስ በአካባቢያቸው የሚገኘውን ከኢንተርናሽናል ክሊኒካል ላቦራቶሪ ወደ አፍሪካ ህብረት የሚወስደውን... Read more »

ከረፈደ ጀምረው ቀድመው የደረሱት አባት

 የዛሬው የፈለግ አምድ እንግዳ ኡስታዝ ካሚል አሊዪ ይባላሉ፤ ትምህርት የጀመሩት ልጃቸውን ትምህርት ቤት ለማስመዝገብ በሄዱበት ጊዜ ነበር። ዛሬ በመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህር ናቸው። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልም በመሆን ሀገራቸውን እያገለገሉ ይገኛሉ፤... Read more »

ድምጽ አልባው የጦርነት ጓዝ

 ዮርዳኖስ ፍቅሩ የሰው ልጅ በተለያዩ ሁኔታዎች በሚፈጠሩ አስከፊ ክስተቶች ሕይወቱ ሊመሰቃቀል ይችላል። በግለሰብ፣ ቤተሰብ፣ ማህበረሰብ እና አገር ላይ በዘመናት መካከል የሚፈጠሩ ትላልቅ አሰቃቂ ኹነቶች አንዴ ተከስተው ከመረሳት ይልቅ፣ ለረጅም ጊዜ በልቡና ውስጥ... Read more »

የዩኒቨርሲቲዎች ማኅበረሰብ ተሳትፎ- መንግሥት ሊያተኩርበት የሚገባ አቅጣጫ

ለዚህ ጽሑፍ መነሻ የሆነኝ ፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ እና ዶክተር ያየህይራድ ቅጣው በዚሁ መጽሔት ቅፅ 20 ቁጥር 97 ታኅሳስ 2014 ዓ.ም. በ”የኔ ዕይታ” ዓምድ ‹‹ለአገር ችግር መፍቻ የዩኒቨርሲቲዎች ማህበረሰብ ተሳትፎ›› በሚል ርዕስ የጻፉት... Read more »

አገር እንዳይሞት!

‹‹ውብ አገሬ፣ ውብ አገሬ ፤ ውብ አገሬ፤ በአንቺ እኮ ነው መከበሬ፣ መከበሬ፤ እናት አባት ቢሞት በአገር ይለቀሳል፤ እህት ወንድም ቢሞት በአገር ይለቀሳል፤ አገር የሞተ እንደሁ ወዴት ይደረሳል።›› ይህን ዝማሬ ከልጅነት ዘመናችን ጀምረን... Read more »

ምን እንጠይቅልዎ?

ቅሬታ የቀረበበት ጉዳይ:- ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ፊት ለፊት ወደ ቄራ የሚወስደው ባለ ሁለት መስመር መንገድ ዘወትር በመንገደኛ፣ በታክሲ ተሳፋሪ ሰልፈኛ እና በመኪና የተጨናነቀ ነው። አሁን ደግሞ በቅርቡ ከቡናና ሻይ ባለስልጣን ህንጻ አጠገብ... Read more »

የግብረ ገብ መቀጨጭ የአገር ድቀት ምንጭ

ብያኔ ‹‹ግብረ ገብ›› የቃሉ ምንጭ የግዕዝ ቋንቋ ሲሆን፣ ገብረ ሠራ ከሚለው ሥርወ ግሥ የተገኘ ነው። ትርጉሙም ተግባር ያልተለየው መልካም ኅሊና የሚል ትርጉም ይሰጠናል። በአመዛኙ በሃይማኖት ዓለም ሰው ለፈጣሪው ወይም ለባልንጀራው ያለውን መልካም... Read more »

‹‹የበደለኝ ሥርዓት እንጂ አገሬ ወይም ሕዝብ አይደለም›› – ዶክተር ፍቅሩ ማሩ

የዚህ እትም የፈለግ ዓምድ እንግዳችን ዶክተር ፍቅሩ ማሩ ናቸው። ሥራ የጀመሩት በአጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በኢትዮጵያ አየር ኃይል የተዋጊ ጀት አብራሪ በመሆን ነው። በደርግ ዘመን በፖለቲካ አስተሳሰባቸው ምክንያት ለስደት ተዳርገው ለበርካታ ዓመታት... Read more »

አካል ጉዳተኞችን እኩል ተጠቃሚ ያላደረገው የትምህርት ስርዓት

“ልዩ ፍላጎት ሥርዓተ ትምህርት” ከሌሎች ተማሪዎች የተለየ ትኩረትና ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች የሚሰጥ ትምህርት ነው። በዚህ ሥርዓተ ትምህርት ውስጥ የአእምሮ እድገት ውስንነትና የአእምሮ እድገት መዛባት ያጋጠማቸው፣ አይነ ስውራን፣ መስማት የተሳናቸውና ማንኛውም ዓይነት የአካል... Read more »

ምን እንጠይቅልዎ?

በማሕበረሰብ ዐቀፍ ጤና መድኅን ተቋም ውስጥ አባል ለሆኑ ግለሰቦች ከዚህ በፊት በመንግሥት ህክምና ተቋማት በሀኪም በታዘዘው መሠረት የአባልነት መታወቂያቸውን እያሳዩ በከነማ ፋርማሲዎች መድኃኒቶች ይወስዱ ነበር። በተለይ በ2014 ዓ.ም. የተለያዩ መድኃኒቶችን የከነማ ፋርማሲዎች... Read more »