«መንግሥት ሆደ ሰፊ ሲሆን ተዳክሟል፤ እርምጃ ሲወስድ አምባገነን ሆኗል የሚሉ የፖለቲካ ነጋዴዎች አሉ»  – በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

የዘመን መጽሔት የሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም ዕትም የዐብይ ርዕስ አምድ እንግዳ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ናቸው። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሁለት ወራት እረፍት ተዘግቶ ተመራጮች ወደ... Read more »

ዓባይ በጥበብ ሥራዎች

ለውበቱና ለኃያልነቱ ብቻ ሳይሆን ዓባይ የተገጠመለት ለአገር ሊጠቅም የሚችል ውሃ፣ አፈር እና ማዕድን እንዲሁ ያለአገልግሎት ዝም ብሎ ይሄዳል በሚል በቁጭት የሚገጠሙ አሉ፤ በተለይ የቃል ግጥሞቹ ቁጭት ብቻ ሳይሆን ምኞትና ተስፋ ያለባቸው በቅጡ... Read more »

ስብራቱን ለመጠገን…

“ትምህርት” የሰው ልጅን አስተሳስብ ወደተሻለ የሚቀይር፣ ባሕሪውን የሚያርቅ፣ የችግር መፍቻ ቁልፍ፤ ትውልድ ለራሱና ለሀገሩ እንዲበጅ አድርጎ መቅረጽ የሚያስችል መሣሪያም ነው። የተሻለ ትምህርት የተሻለ ትውልድን ይፈጥራል። የተሻለ ትውልድም ሀገሩን የተሻለች አድርጎ መሥራት ይቻለዋል።... Read more »

የፖለቲካ ምህዳሩ ሰፍቷልን?

የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት በአገሪቱ ውስጥ ተፎካካሪ ፓርቲዎች በህገ መንግሥቱ መሰረት በትክክል መስተናገድ እንደሚችሉ የሚገልጽ አጠቃላይ የሕግ ድንጋጌ ነው። ምንነቱን ስናነሳ ደግሞ የአማራጭ ሃይል ሥርዓት የሚስተናገድበት የፓርቲ አደረጃጀትና አሰራር ማለት ነው። በዚህም በአገሪቱ... Read more »

አባይን የመገደብ ህልም በዘመን አንጓዎች

ከአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ በርካቶች የአባይን መነሻ የማወቅ ምኞት ነበራቸው። ታሪክ ፀሐፊው ሔሮዶተስ፣ የፖርቱጋሉ ሚሲዮናዊ ፓድሬ ፔሬዝ፣ ሳሙኤል ቤከር፣ ከሪቻርድ በርተን፣ ጆን ሀኒንግ እና ሌሎችም የአባይ መነሻ የት ነው ለሚለው ጥያቄ... Read more »

የለውጡ ስኬትና ፈተና

ዮርዳኖስ ፍቅሩየ1953ቱ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ፣ የ1966ቱ አብዮት፣ የቀይ ሽብር ክስተት፣ በ1983 የሕወሓት ወደ ስልጣን መምጣት፣ የ1993 የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንቅስቃሴ እና 1997 ምርጫ ውጤት ያስከተለው ህዝባዊ አመጽ፣ ያለፉ ስልሳ ዓመታት የፖለቲካ... Read more »

ሕዝባዊ ተሳትፎ-የአንድነታችን ተምሳሌት

መጋቢት 24/2003 ዓ.ም የመሰረት ድንጋይ የተጣለው ታላቁ የኢትዮጵያ ዓባይ ግድብ በ13 ተርባይኖች 5 ሺህ150 ሜጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ያመነጫል። በዓመት ደግሞ 15 ሺህ 760 ጊጋ ዋት ሰዓት ኢነርጂ የማመንጨት አቅም አለው:: ፕሮጀክቱ በዓለም... Read more »

‹‹ኢትዮጵያን የሚወድ፣ ፈተናዎችን ወደ ድል የሚቀይር የለውጥ አመራር አለን›› – የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ

የለውጥ ወር በሆነው መጋቢት የዘመን መጽሔት ልዩ ዕትም እንግዳ ያደረግናቸው የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ዋና ኃላፊ የሆኑትን አቶ አደም ፋራህን ነው። በዘመነ ኢህአዴግ አጋር እየተባሉ ይጠሩ ከነበሩት አምስት... Read more »

የለውጡ ጉዞ ፈተና፣ ድል፣ ተስፋ…የለውጡ ጉዞ

1825 ቀናትን… 260 ሳምንታትን… 60 ወራትን… አምስት ዓመታት በለውጥ መንገድ ላይ! እነዚህ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ግንቦት 20ን ከተካ ወዲህ የተሰፈሩ ጊዜያት ናቸው። በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የተቀጣጠለውን አመጽ ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር... Read more »

“በሃገራዊ የምክክር መድረኩ አጀንዳዎች በመገናኛ ብዙኃን ይተቻሉ፤ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ይሳተፋሉ”-ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር

የጥር ወር የዘመን መጽሔት ዐቢይ ርዕስ ዓምድ እንግዳችን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ናቸው። ዘመን መጽሔት ከዋና ኮሚሽነሩ ጋር ባደረገችው ቆይታ ከተቋቋመ ዘጠኝ ወራት ያስቆጠረው ኮሚሽን እስካለንበት ጊዜ... Read more »