በጁንታው መቃብር ላይ የሚገነባው ዴሞክራሲ

 ሀብታሙ ስጦታው የትናንቱ ገመናችን በአገራችን ኢትዮጵያ በርካታ መንግስታት ተፈራርቀዋል። ይሁን እንጂ በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ረገድ ያልተሳካላት እንደሆነች አለም የሚያውቀው ሀቅ ነው። በእነዚህ መንግስታት በኩል የነበረው ልምድ እና ቅብብሎሽ የሚያመለክተው መገዳደል፣ ደም መፋሰስ... Read more »

የምርጫ 2013 ሰላማዊነት ተስፋና ስጋቶች

 ሀብታሙ ስጦታው ኢትዮጵያ አምስት አገራዊ ምርጫዎችን አከናውናለች። ምርጫዎቹ የዴሞክራሲ ሥርዓትን ይወልዳሉ የሚል ምኞት ቢኖርም የዜጎችን ነብስ ከመንጠቅ ባለፈ ከሽፈው ቀርተዋል። ምርጫ በአገር ደረጃ ዘላቂ ሰላም ያመጣል የሚል መግባባቶች ቢኖሩም ያለፉት አምስት አገራዊ... Read more »

«የስብሃት ቤተሰብ ከሱር ኮንስትራክሽን ብቻ በዓመት 100 ሚሊዮን ዶላር ከአገር ያስወጣ ነበር!» – ጋዜጠኛ አርአያ ተስፋማርያም

 የትናየት ፈሩ አቶ አርአያ ተስፋማርያም ጋዜጠኛ ነው። ከ1990ዎቹ መጀመሪያ አንስቶ ሪፖርተርን ጨምሮ በተለያዩ ጋዜጦች ላይ ሰርቷል። ወደ ሙያው የተሳበበትን ሁኔታ ሲገልጽ «በሰማንያዎቹ አጋማሽ ይወጡ ከነበሩ ጋዜጦች ቁጥር አንድ ምርጫዬ ‘ጦማር’ ጋዜጣ ነበረች::... Read more »