“ጊዮን አባ ለጋስ”

ኢትዮጵያ ከሚገኙት ወንዞች ሁሉ ትልቁ ዓባይ ነው። ይህ ወንዝ የባህላዊ እና ታሪካዊ ይዘቶች ባለቤት ሲሆን፣ ከሃይማኖት አንፃር ዓባይ ከገነት ከሚፈልቁ አራት ቅዱሳን ወንዞች አንዱ እንደሆነ ይታመናል። ከዚህ አንፃር ስያሜውም “ጊዮን” (the Ghion)... Read more »

“ዓለም አቀፉን ጫና የሚቋቋም ኢኮኖሚ እየገነባን ነው”-ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ

ኢትዮጵያ ከውስጥም ከውጪም እየተፈተነች ያለችበት ጊዜ ላይ ለመሆኗ እማኝ መፈለግ አያሻም። ፈተናው ከውስጥ፣ ሀገሩን ከከዳው የአሸባሪ ቡድን እና የቡድኑ አምላኪዎች ጋር ከውጭ ደግሞ፣ አሸባሪው ቀደም ሲል ከሀገር በዘረፈው ሀብት ካፈራቸው የጥፋት ቡድኖች... Read more »

«የስብሃት ቤተሰብ ከሱር ኮንስትራክሽን ብቻ በዓመት 100 ሚሊዮን ዶላር ከአገር ያስወጣ ነበር!» – ጋዜጠኛ አርአያ ተስፋማርያም

 የትናየት ፈሩ አቶ አርአያ ተስፋማርያም ጋዜጠኛ ነው። ከ1990ዎቹ መጀመሪያ አንስቶ ሪፖርተርን ጨምሮ በተለያዩ ጋዜጦች ላይ ሰርቷል። ወደ ሙያው የተሳበበትን ሁኔታ ሲገልጽ «በሰማንያዎቹ አጋማሽ ይወጡ ከነበሩ ጋዜጦች ቁጥር አንድ ምርጫዬ ‘ጦማር’ ጋዜጣ ነበረች::... Read more »