
የሳይበር ምኅዳር ሁሉን አቀፍ መሆን ለዓለማችን ብሎም ሀገራችን አያሌ መልካም እድሎችን ይዞ የመምጣቱን ያህል በተቃራኒው ደግሞ ለሀገራት ሉዓላዊነትና ለሕዝቦች ደኅንነት የስጋት ምንጭ እየሆነ እንደመጣ ይነገራል። ዓለም በሳይበር ምኅዳር ምክንያት አንድ እየሆነችበት ባለችበት... Read more »

ከኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በዓለም የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ የፖለቲካ ሥልጣን ተገዳዳሪ፣ ተሻሚ፣ ተቀናቃኝ አያጣውም። ሁሌ መደላደል የለም፤ ጎንታይና ተጎንታይ ይኖራል። ለተጎንታይም ሆነ ለጎንታይ ደግሞ ተከታይ ተጽዕኖ መፍጠሪያ ኃይል አላቸው። ሁሉም በየደጁ ኃያል ነው።... Read more »

የልጅነት የጨዋታ ጊዜዬን ሳስታውስ ከማይረሱኝ አጋጣሚዎች አንዱ የጩሎ ረብሻ ነው። ከጩሎ በዕድሜ በወራት ብንበላለጥ ነው። እኩያ ነን። ያለአቅሙ ራሱን እንደ አለቃ የሚቆጥር አምባገነን ሕፃን ነበር። ጩሎ ከቤቱ ወጥቶ ከመንድሩ ልጆችጋ ለመጫወት ከፍተኛ... Read more »
ሕወሓት በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ በተደረገ ሕግ የማስከበር ዘመቻ መቐለን ጨምሮ የተለያዩ የትግራይ ከተሞችን በሦስት ሳምንት ውስጥ መቆጣጠር መቻሉ ይታወሳል። ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ መቐሌ መያዟን ተከትሎ ኅዳር 19 ቀን... Read more »

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ሕወሓት በመከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን የክህደት ጥቃትን ተከትሎ ለስምንት ወራት በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ተጠቃሽ ተሳትፎ ካደረጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ ነው። የኢትዮጵያ... Read more »
በማሕበረሰብ ዐቀፍ ጤና መድኅን ተቋም ውስጥ አባል ለሆኑ ግለሰቦች ከዚህ በፊት በመንግሥት ህክምና ተቋማት በሀኪም በታዘዘው መሠረት የአባልነት መታወቂያቸውን እያሳዩ በከነማ ፋርማሲዎች መድኃኒቶች ይወስዱ ነበር። በተለይ በ2014 ዓ.ም. የተለያዩ መድኃኒቶችን የከነማ ፋርማሲዎች... Read more »

አሸባሪው ሕወሓት መራሹ መንግሥት ወደ ሥልጣን ከመጣ ጀምሮ ያለፉት 30 ዓመታት የጋራ መስተጋብራችንን የሚበጥስና አብሮነትን የሚንድ በርካታ ተግባራትን ፈፅሟል። መለያየትን ሥርዓታዊና ሕገ መንግሥታዊ መሠረት በማስያዝ፣ የተጨቆኑ ማንነቶችን እውቅና ለመስጠት በሚል ሽፋን ኢትዮጵያዊነት... Read more »
ኢትዮጵያ ሀገርና ሕዝባቸውን የሚያከብሩ፣ ለህልውናዋ፣ ለብልጽግናዋ፣ ለክብሯ የሚደክሙ በርካታ የተከበሩ ብርቅዬ ዜጎች አሏት። እነዚህ የተወደዱ ልጆቿ ከልጅነት እስከ ዕውቀታቸው ባላቸው ዕውቀት፣ሙያ፣ ሀብት እና ጉልብት ዋጋ ሲከፍሉላት የኖሩ በብዙ የሀገሪቱ መልካም እርምጃዎች ውስጥ... Read more »
የማሰብ ችግር የብዙኀኑ የህወሓት ጁንታ ዓይነተኛ መገለጫ ነው። ሂሳብ ለብዙዎች የሚያስቸግር ትምህርት እንደሆነ ቢታወቅም ለወያኔ አመራር ደግሞ በራስ ዳሸን ላይ የመሮጥ ያህል ከባድ ነው። የመጀመሪያው የማሰብ ችግር መገለጫው ትልቅና ትንሽን ያለማወቅ ነው።... Read more »