ለጡረተኛው የቆመው የአዋጅ ማሻሻያ

አንዳንድ የፌዴራል መ/ቤቶች ሲቋቋሙ የማስፈጸም ስልጣን ብቻ ይዘው ይቋቋማሉ። ሌሎቹ ደግሞ የልማት ድርጅት ሆነው ሊደራጁ ይችላሉ። የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ፣ እንደሌሎች ተቋማት ሁሉ የማስፈጸም ስልጣን በህግ ተሰጥቶታል። በተሰጠው ስልጣን መሠረትም ተቋማት... Read more »

ዘመን መጽሄት ጥር ወር 2015 ዓ.ም

Read more »

አገር የሚበላው ነቀዝ

በአማርኛ ቋንቋ “ሙስና” የሚለው ቃል “corruption” ለሚለው የእንግሊዝኛ ቃል አቻ ትርጉም የሚሰጥ ሆኖ ግልጋሎት እየሰጠ ነው። የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናት ምርምር ማዕከል በ1993 ዓ.ም ያሳተመው አማርኛ መዝገበ ቃላት ገጽ 67 ላይ “ሙስና” የሚለውን... Read more »

“በሃገራዊ የምክክር መድረኩ አጀንዳዎች በመገናኛ ብዙኃን ይተቻሉ፤ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ይሳተፋሉ”-ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር

የጥር ወር የዘመን መጽሔት ዐቢይ ርዕስ ዓምድ እንግዳችን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ናቸው። ዘመን መጽሔት ከዋና ኮሚሽነሩ ጋር ባደረገችው ቆይታ ከተቋቋመ ዘጠኝ ወራት ያስቆጠረው ኮሚሽን እስካለንበት ጊዜ... Read more »

መመካከር እያለ መነካከስ አይበጅም!

አገራዊ ውይይቶች የአንዲት ሃገር ህልውና በአንድ ወይም በሌላ መንገድ አደጋ ላይ ሲወድቅ አሊያም ዜጎችና ይመለከተናል የሚሉ አካላት የሃገሪቱ ቀጣይነትና የዜጎች የወደፊት ኑሮ ሲያሳስባቸው የሆነ አይነት የመውጫ ብልሃት ለመሻት የአኗኗር ዘይቤያቸውን፣ የፖለቲካና ኢኮኖሚ... Read more »

የዳሎል ስምጥ ሸለቆ ሳይንሳዊ ይዘት፣ አስደናቂ ውበት እና እምቅየተፈጥሮ ሃብት

የዚህ ጽሑፍ ዋና ዓላማ ሳይንስን ማኸዘብ (የሳይንስን ዘዴ እና ዕውቀት ለሕዝብ እንዲዳረስ ማድረግ) ሲሆን፣ የተዘጋጀው በዳሎል ስምጥ ሸለቆ ሳይንሳዊ ይዘት፣ አስደናቂ ውበት እና እምቅ የተፈጥሮ ሃብት እንዲሁም ትዝታ ላይ ተመሥርቶ ነው፡፡ስለ ዳሎል... Read more »

አዲስ ሥርዓተ-ትምህርት ለምን ?

ሥርዓተ ትምህርት በትምህርት ተቋማት አማካይነት እንዲመጣ የሚፈለገው ለውጥ የሚመራበት ሳይንስ ነው። ለውጡ ደግሞ በተማሪዎች በኩል መታየት አለበት። የባህርይ፣ የአመለካከት፣ የክህሎት መዳበር፣ዕውቀት የመፍጠር አቅም ለውጦች የሚመሩበት ሥርዓት፤ የትምህርት ተቋማት አስፈላጊውን አመለካከት እንዲያመጡ፣ተማሪዎች ዕውቀት... Read more »

የኢትዮጵያ ብዝሃ ሕይወት ሀብት እና አጠባበቅ

መግቢያ ኢትዮጵያ ብዙ የተለያዩ ሥርዓተ ምህዳሮች አሏት፣ ይኸም ሁኔታ ከፍተኛ የብዝሃ ሕይወት ባለ ሀብት ለመሆን አብቅቷታል። ለተለያዩ ሥርዓተ ምህዳሮች መገኘት ምክንያት ከሆኑት አንዱ፣ ኢትዮጵያ የምድር ገፅታ ከምድር መቀነት(equa­tor) በሰሜን አቅጣጫ ከሦስት ዲግሪ... Read more »

ቡናችን

የኢኮኖሚ ዋልታ ቡና ቡና፣ የገቢ ምንጫችን ቡና ቡና፣ የእድገታችን ገንቢ ቡና ቡና፣ ዋልታ ነው ቡናችን ቡና ቡና፣. . . “ጅማ ከተማ፣ ቦሳ ቀበሌ 04 ኪነት ቡድን” በኢትዮጵያ አብዛኛውን አካባቢ አንድ ጊዜ የተወቀጠ... Read more »

አልገፋ ያለው ዳገት

አብሮ አደግ ወዳጄ ተክዞ አገኘሁትና ‹‹ምን ሆነህ ነው? ›› ብዬ ጠየኩት። ‹‹ሁለት ወይም ሶስት ሆነው ባሉበት የኑሮ ውድነት ወሬ በሰፊው ይነሳል ሲባል ሰምተህ ታውቃለህ ወይ? ›› በማለት ጥያቄውን በጥያቄ መለሰልኝ። ‹‹ሰምቼ አላውቅም››... Read more »