በፈተና የአልተበገሩ ወርቃማ እግሮች!

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተወዳደሩባቸው ዓለም አቀፍ መድረኮች ታሪክ ሲሠሩ ኖረዋል፣ ዛሬም እየሠሩ ይገኛሉ። የቀደመን ታሪክ የሚቀይር ትልቅ ታሪክ በወርቅ ቀለም የሚጽፉም ጥቂት አይደሉም። የዘመናችን አዲሲቷ አንጸባራቂ ኮከብ አትሌት ትዕግሥት አሰፋ ከእነዚህ አንዷ ነች።... Read more »

ብርሃን

እግዜር ግን ለሴትነት አዳልቷል። እውነት አዳልቷል..። ካልሆነ በአጠገቧ ሳገድም ለምን ትገዝፍብኛለች? በሴትነቷ ፈር ውስጥ የብርሃን ጎርፍ ይንፎለፎላል። በምሽት ጉያዋ ውስጥ ምስል አትማ እንደምትንፏቀቅ ጨረቃ የብርሃን ምንጭ ከቀይ ፊቷ ላይ ይፈልቃል። እንደአራስ ገላ... Read more »