«መንግሥት ሆደ ሰፊ ሲሆን ተዳክሟል፤ እርምጃ ሲወስድ አምባገነን ሆኗል የሚሉ የፖለቲካ ነጋዴዎች አሉ»  – በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

የዘመን መጽሔት የሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም ዕትም የዐብይ ርዕስ አምድ እንግዳ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ናቸው። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሁለት ወራት እረፍት ተዘግቶ ተመራጮች ወደ... Read more »