መምህር፣ጋዜጠኛ እና ወግ አዋቂው ደራሲ

መምህር እና ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል በሰሜን ሸዋ ማጀቴ ከተማ ተወልዶ፣ ኮምቦልቻና አስመራ አድጓል። አስመራ አሥራ ሁለተኛ ክፍል ከጨረሰ በኋላ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የቀን ሥራ ሠርቷል፤ በመምህርነትም አገልግሏል። የግል ትምህርት ቤቶች መምህራንና... Read more »

የነባር ተቋማት እሴት፣ የዲማ ጊዮርጊስ ገዳም ተምሳሌትነት

መግቢያ የዚህች ጽሑፍ ዋና ዓላማ የዘመናችን ዐቢይ ጉዳዮችን በአግባቡ ለማስተናገድ እንዲቻል ግብዓት ሊሆኑ የሚችሉ የነባር ተግባራትን ተሞክሮ ለአንባቢያን ማቅረብ ነው። እንደምሳሌነት የተወሰደው ደግሞ የዲማ ጊዮርጊስ ገዳም አስተዳደር እና በገዳሙ የነበረው የትምህርት ይዘት... Read more »

ሶስተኛው ሙሌት

የዓለማችን ረዥሙ አባይ ወንዝ አስራ አንድ ሀገራትን በማካለል 6‚700 ኪ.ሜ ተጉዞ ሜዲትራኒያን ባህርን ይቀላቀላል። 84 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ከሚደርሰው ዓመታዊ የወንዙ ፍሰት 84 በመቶ ያህሉ የሚገኘው ከኢትዮጵያ ምድር ነው። ኢትዮጵያ ለዘመናት ይህን... Read more »

ፓርላማ – ከየት ወዴት?

የአንድ ሀገር ሕዝብ ይወክለኛል የሚለውን ተወዳዳሪ በነጻነት ከመረጠ በኋላ፣ ራሱን በራሱ ከሚያስተዳድርበት የዲሞክራሲ ሥርዓት መገለጫ አንዱ ፓርላማ ነው። በየጊዜው የተካሄዱት የኢትዮጵያ የፓርላማ ምርጫና ውክልናቸው እንደየሥርዓቶቹ የተለያዩ ቢሆኑም ታሪካቸው የሚጀምረው ግን ከዘውዳዊው ሥርዓት... Read more »

‹‹ሆድ ሲያውቅ – ዶሮ ማታ››

ለአንድ ተግባር አሠራር ይቀመጥለታል። ምን መከናወን እንዳለበት፣ አፈጻጸሙ እንዴት እንደሆነ፣ ወይም ደግሞ የትኛው ተግባር መከናወን እንደሌለበት በግልጽ የሚያመላክት አሠራር ይኖራል። ይህን መንደርደሪያ ሀሳብ ማንሳቴ ስለ አሠራር ዕውቀት ኖሮኝ ላስተምር፣ አልያም በዘርፉ ልመራመር... Read more »

የጋራ መግባባት – በምን ጉዳይ እና እንዴት?

“የጋራ መግባባት” የሚለውን ጽንሰ-ሃሳብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በቀላሉና ተመሳሳይ በሆነ መንገድ ምንነቱን የተገነዘበው አይመስልም። ቃሉ ለጆሯችን እንግዳ አይደለም፣ የተለመደና ሁል ጊዜ የምንሰማው ጉዳይ ነው። ሁላችንም ተመሳሳይ በሆነ ደረጃ ማን፣ ከማን ጋር እና... Read more »

“ከታጠቡ አይቀር ከክንድ …”

ደስታ ተክለወልድ ያማርኛ መዝገበ ቃላት (1962፣ 249) ግጭትን መግጨት፣ መገጨት፣ ድንገተኛ ጥል፣ ዕለተ ጠብ፣ ያልታሰበ አደጋ፣ የጊዜ ጦርነት ሲል ይገልጸዋል። የዘርፉ ምሁራን ደግሞ ግጭት የማኅበራዊ ኑሮ ተጋሪ በሆኑ ቡድኖችና ሕዝቦች መካከል በሚኖር... Read more »

አገርን መታደግ የሚቻለው በአንድነት በመቆም ብቻ ነው!

አገራችን አሁን ያለችበትን ነባራዊ ሁኔታ ስንመለከት በአንድ በኩል በውስጥና በውጭ ኃይሎች ሴራ አገርን የማተራመስና ብሎም የማፍረስ ጥረት ከመቼውም ጊዜ በላይ የታየበት፤ በሌላ በኩል ደግሞ ከድህነትና ኋላ ቀርነት ጋር ከፍተኛ ግብግብ ውስጥ የተገባበት... Read more »