መጽሐፍ ፡- የኢትዮጵያ ታሪክ ከሰሎሞን ሥርወ መንግሥት እስከ አብዮቱ ውድቀት ( 2ኛ ዕትም ) ( የእንግሊዝኛው ርዕስ A History of Ethiopia ከማለቱ በስተቀር በትርጉሙ ላይ በንዑስ ርዕስነት የተጨመረው “ ከሰሎሞን ሥርወ መንግሥት... Read more »

የአስራ ዘጠነኛው መቶ ክፍለ ዘመን የሩሲያውያን ረቂቅ ሥነ-ጽሑፍ ከሳችና የዘመናዊ ሥነ-ጽሑፍ ቋንቋ ፈልሳፊ ታላቁ የጥበብ ሰው አሌክሳንደር ሰርጌቪች ፑሽኪን የተወለደው እ.ኤ.አ. ሐሙስ ሰኔ 6 ቀን 1799 ዓ.ም ነው። ትውልዱ ከዘመኑ ባላባቶች እና... Read more »

የዚህ እትም የፈለግ ዓምድ እንግዳችን ዶክተር ፍቅሩ ማሩ ናቸው። ሥራ የጀመሩት በአጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በኢትዮጵያ አየር ኃይል የተዋጊ ጀት አብራሪ በመሆን ነው። በደርግ ዘመን በፖለቲካ አስተሳሰባቸው ምክንያት ለስደት ተዳርገው ለበርካታ ዓመታት... Read more »

“ልዩ ፍላጎት ሥርዓተ ትምህርት” ከሌሎች ተማሪዎች የተለየ ትኩረትና ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች የሚሰጥ ትምህርት ነው። በዚህ ሥርዓተ ትምህርት ውስጥ የአእምሮ እድገት ውስንነትና የአእምሮ እድገት መዛባት ያጋጠማቸው፣ አይነ ስውራን፣ መስማት የተሳናቸውና ማንኛውም ዓይነት የአካል... Read more »

ችግራችን ሥረ ብዙ ነው። ዓይነተ ብዙ ነው። ክቡድ ነው። ሸክሙ ከዚህ አንስተን እዚህ እናደርሰዋለን የማንለውን ዝክንትል የያዘ ነው። ያለብን በአንድ አዳር ልናስተካክለው፣ ልንበጣጥሰው፣ ልናፈራርሰው የማንችለው የተውተበተበ የችግር ድር ነው። ችግርን ከሥር ከሥሩ... Read more »

የሳይበር ምኅዳር ሁሉን አቀፍ መሆን ለዓለማችን ብሎም ሀገራችን አያሌ መልካም እድሎችን ይዞ የመምጣቱን ያህል በተቃራኒው ደግሞ ለሀገራት ሉዓላዊነትና ለሕዝቦች ደኅንነት የስጋት ምንጭ እየሆነ እንደመጣ ይነገራል። ዓለም በሳይበር ምኅዳር ምክንያት አንድ እየሆነችበት ባለችበት... Read more »

ከኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በዓለም የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ የፖለቲካ ሥልጣን ተገዳዳሪ፣ ተሻሚ፣ ተቀናቃኝ አያጣውም። ሁሌ መደላደል የለም፤ ጎንታይና ተጎንታይ ይኖራል። ለተጎንታይም ሆነ ለጎንታይ ደግሞ ተከታይ ተጽዕኖ መፍጠሪያ ኃይል አላቸው። ሁሉም በየደጁ ኃያል ነው።... Read more »

የልጅነት የጨዋታ ጊዜዬን ሳስታውስ ከማይረሱኝ አጋጣሚዎች አንዱ የጩሎ ረብሻ ነው። ከጩሎ በዕድሜ በወራት ብንበላለጥ ነው። እኩያ ነን። ያለአቅሙ ራሱን እንደ አለቃ የሚቆጥር አምባገነን ሕፃን ነበር። ጩሎ ከቤቱ ወጥቶ ከመንድሩ ልጆችጋ ለመጫወት ከፍተኛ... Read more »
ሕወሓት በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ በተደረገ ሕግ የማስከበር ዘመቻ መቐለን ጨምሮ የተለያዩ የትግራይ ከተሞችን በሦስት ሳምንት ውስጥ መቆጣጠር መቻሉ ይታወሳል። ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ መቐሌ መያዟን ተከትሎ ኅዳር 19 ቀን... Read more »

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ሕወሓት በመከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን የክህደት ጥቃትን ተከትሎ ለስምንት ወራት በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ተጠቃሽ ተሳትፎ ካደረጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ ነው። የኢትዮጵያ... Read more »