(ጌታቸው በለጠ – ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com ከቀደምት የሀገራችን ድምጻውያን መካከል ነፍሰ ሄር ጥላሁን ገሠሠ እና ከዘመነኞቹ መካከል ደግሞ እጅጋየሁ ሽባባው (ጂጂ) ስለ ፍቅር ርሃብ ያዜሟቸው የጥበብ ሥራዎች በዘመን ተሻጋሪነት ሲታወሱ ከሚኖሩትና ብጤ... Read more »
ጌቴሴማኔ ዘ-ማርያም የዘንድሮን የዓድዋን በዓል ሲያከብር የዛሬ 125 ዓመት ወደ ኋላ መለስ ብሎ የማያስታውስና የጥንቶቹን የማያመሰግን ዜጋ ካለ እሱ ኢትዮጵያዊ ነው ብሎ ለመጥራት አያስፈድርም፡፡ ወይም ይሄ ዜጋ ዛሬ የቆመባትን ሀገር ታሪክ አያውቅም።... Read more »
ዘለዓለም የሳጥን ወርቅ (የእፀ ሳቤቅ አባት) ሰው የፈጣሪ የመጨረሻው ድንቅ ፈጠራ ነው። ከሰው ያማረ፣ ከሰው የሰመረ ተፈጥሮ አለምም ፈጣሪም የለውም። ሰውነት ከምንም ጋር የማይወዳደር ታላቅ ልዕልና ነው። እኔና እናንተ ለበጎ ነገር ወደዚህ... Read more »
ፍቅሬ አለምነው ዓድዋ አባቶቻችን በወራሪው የጣሊያን ሠራዊት ላይ የተቀዳጁት ዓለም ከዓለም ያስተጋባ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ታላቅ ድል ነው። የዓድዋ ድል በሥልጣኔ ገፍተናል በጦር ኃይል የመጠቅን ነን ያሻንን እናደርጋለን ለሚሉት እብሪተኛና አምባገነናዊ ኃይሎች... Read more »
በላንዱዘር አሥራት (ጋዜጠኛና ከፍተኛ የኮሚዩኒኬሽን ባለሙያ) የኢትዮጵያ ብሔር ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች/ዜጎች በበርካታ የጭቆናና የአፈና ስርአት ውስጥ አልፈዋል ።ኢትዮጵያ በንጉሳዊ ስርዓት በምትተዳደርበትም በዚያን የጭቆና ጊዜ ነገስታቱና በእጅጉ በደም ትስስር ከነገስታቱ ጋር የተወዳጁ ታማኝ... Read more »
ጌቴሴማኔ ዘ-ማርያም የትኞቹም ታሪክ ፀሐፊዎችም ሆኑ የከተቧቸው መዛግብቶች ኢትዮጵያውያን ፀብ አጫሪዎች እንዳልሆኑ ይመሰክራሉ ። ጨዋና ኩሩ ሕዝቦች፣ ጀግኖችም እንደሆኑ ሲፅፉላቸው ይታዩና ሲተርኩላቸው ይደመጣሉ ። ሀገሪቱ ኦርቶዶክሱም፣ሙስሊሙና ፕሮቴስታንቱ እንዲሁም ሌላ ሌላው ዕምነት ተከታይ... Read more »
በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን)fenote1971@gmail.com አንዳንድ መጽሐፍት ገና ሽፋናቸውን እንዳየን፤ የመጀመሪያውን ቅጠል እንደገለጥን ይፈፀማሉ። ሌሎች ደግሞ የመጨረሻ ገፃቸው ላይ ስንደርስ “ሀ” ብለው ይጀምራሉ :: የቤት ሥራ ይሆናሉ። እንድናሰላስልና እንድንቀጥላቸው ዕድል ይሰጡናል:: እንደ... Read more »
በአሸናፊ ወሰኔ- ከገላን በታዋቂው ኮሜዲያን ተስፋዬ ካሳ ቀልድ ጽሑፌን ብጀምር ሃሳቤን ያሳምርልኛል ብዬ አምናለሁ።አፈሩ ይቅለለውና ኮሜዲያን ተስፋዬ ካሳ በሕይወት ዘመኑ በርካታ አዝናኝና አስተማሪ ቀልዶችን ትቶልን አልፏል። ቀልዶቹ ለየት የሚያደርጋቸው ከአስቂነታቸው ባለፈ ከሁኔታዎች... Read more »

በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን) fenote1971@gmail.com የዓድዋ ድል በሰው ልጆች ታሪክ ወሳኝ መታጠፊያ ነው ። ወሳኝ ምዕራፍ ነው ። የቅድመ ዓድዋዋ አለም በድህረ ዓድዋ እንደነበረች አልቀጠለችም ። ታሪክ ተቀይሯል ። ተፅፏል ።... Read more »
በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን)fenote1971@gmail.com ክፍል ሶስት) ክቡር ጠቅላይ ሚኒስቴርን ወደ ኃላፊነት ያመጣው ለውጥ ከቀደመው አብዮትም ለውጥም ፍጹም ይለያል። ደርግ ንጉሳዊውን አገዛዝ በመፈንቅለ መንግስት ገርስሶ በምትኩ የባሰ ፈላጭ ቆራጭ አምባገነን ተከለ። ትህነግ/ኢህአዴግ... Read more »