
አዲስ አበባ:- የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ንግድ ዘርፍ ማህበር በአዲስ መልክ ለሦስተኛ ዙር ያሳተመውን የሆቴልና ከተማ መመሪያ ይፋ አደረገ። መመሪያው በአዲስ አበባ ከተማ የቱሪስት ፍሰትን ለመጨመር እንዲሁም የማህበረሰቡንና የሀገርን ገቢ ከፍ ለማድረግ... Read more »

ኢትዮጵያ በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም መሠረታዊ የጤና አገልግሎት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ባለፉት ዓመታት በገጠር ያከናወነቻቸው ሥራዎች ውጤታማ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በወቅቱም በዓለም አቀፍ ደረጃ ጭምር እውቅና አስገኝ ቶላታል፡፡ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በሽታን መከላከልና ጤናን ማበልፀግ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መጨረሻ አንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን መጠባበቂያ የእህል ክምችት ለመያዝ አቅም ለመፍጠር የሚያስችሉ በሰባት ከተሞች የመጋዘኖች ግንባታ ቢታቀድም ማሳካት አለመቻሉን የቀድሞው መጠባበቂያ እህል ክምችት ኤጀንሲ... Read more »

አዲስ አበባ፡- ደህንነቱና ጥራቱ የተጠበቀ የባህላዊ ህክምና ሥርዓት በመዘርጋት ከመደበኛው የጤና አገልግሎት ጋር ማቀናጀት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ጤናና ሥነ ምግብ ምርምር ኢንስቲትዩት ገለፀ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ ተስፋዬ ትናንት... Read more »

አዲስ አበባ፡- በገቢ አሰባሰብ ላይ የሚታዩትን ችግሮች ለመፍታት በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተቋቋመው ግብረ ኃይል የታክስ አሰባሰብና አስተዳደር ስርዓትን ለማሻሻል እየሰራ መሆኑን የገቢዎች ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር ትናንት ‹‹ግዴታዬን እወጣለሁ መብቴን እጠይቃለሁ›› በሚል መሪ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የቦርድ አባላት በሙሉ ጊዜ እንዲያገለግሉ መታቀዱን የህግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የህግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤ ጽህፈት ቤት የምርጫ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጽመው የተሸሸጉ ወንጀለኞች ለህግ እንዲቀርቡ ከመንግሥት ጎን እንደሚቆሙ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዳይሬክተርና የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪ አቶ ኦባንግ ሜቶ ተናገሩ፡፡ አቶ ኦባንግ ሜቶ በተለይ ከአዲስ ዘመን ጋር... Read more »
አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ሥራና ሠራተኛን በማገናኘት ተግባር ላይ በተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ በሌላቸው ኤጀንሲዎች ላይ ተገቢውን ርምጃ ለመውሰድ መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ ። ቢሮው በዘርፉ... Read more »
• ማቋቋሚያ አዋጁን ያሻሽላል • የሰብዓዊ መብት ጥሰትን መቶ በመቶ ለማስቆም ይሰራል አዲስ አበባ፡- የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች የተቋቋሙበትን አዋጅ ለማሻሻል በመቶ ቀናት ዕቅዱ ይዞ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ዋና ዳይሬክተር... Read more »
አዲስ አበባ፡- የመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል በቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ግርማ ወልደጊዮርጊስ ሞት የተሰማውን ጥልቅ ኀዘን ገለጸ፡፡ ማዕከሉ ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ፣ ክቡር አቶ ግርማ ወልደጊዮርጊስ በሕይወት ዘመናቸው ለሀገራቸው... Read more »