
ኢትዮጵያ ረዥም ጊዜ ታሪክ ያላት እንደመሆኗ መጠን፤ ከዓለም ሀገራት ጋር ያላት የውጭ ግንኙነት ዘለግ ያለ ዕድሜ አስቆጥሯል። በእነዚህ ዘመናት ብዙ ወዳጅ ሀገራትን አፍርታለች። በተለይ ሀገሪቱ ካለችበት ስትራቴጂካዊ መልክዓ ምድር አቀማመጥ አኳያ፤ ለዲፕሎማሲ... Read more »

በአገር ደረጃ ከተረጅነት ለመላቀቅና በምግብ ዋስትና ራስን ለመቻል በተለይ በስንዴ ምርት ላይ በተሠራው ጠንካራ ሥራ ከስንዴ ተረጅነት በመላቀቅ ወደ ውጭ ምርት መላክ ተጀምሯል። በተመሳሳይ በሩዝ ምርት ራስን ከመቻል ባለፈ፤ ለውጪ ገበያ ለማቅረብ... Read more »

በኢትዮጵያ የንብ ቀፎን በዛፍ ላይ ሰቅሎ ማር መጠበቅ፣ በማር ቆረጣ ወቅትም ጭስ መጠቀም፣ ማርን ከነሰፈፉ ለገበያ ማቅረብ በኢትዮጵያ የተለመዱ የማር ልማት ሂደቶች ናቸው። ይሁን እንጂ ምርታማነትን ለመጨመር ንቦች የሚቀስሙትን እጽዋት ከማዘጋጀት ጀምሮ... Read more »

የ2015 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል። ከመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት 77 ሺህ 981 ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን የተፈተኑ ሲሆን፤ ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት... Read more »

የአፍሪካ መዲና የሆነችው አዲስ አበባ፣ ለአሽከርካሪም ሆነ ለእግረኛ እምብዛም ምቹ አይደለችም። የአሽከርካሪም ሆነ የእግረኛ መንገድ በብዛትም በጥራትም የሌላት ከመሆኑ በተጨማሪ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይ በሥራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት በየተሽከርካሪ መንገዱ እየተፈጠረ... Read more »

ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ስኬታማ ለማድረግ በትኩረት እየሰራች ትገኛለች። ይህን ዓላማዋን በውጤት የታጀበ ለማድረግ የሚያስችላትንም እንቅስቃሴ ማከናወን ከጀመረች ዓመታትን ያስቆጠረች ሲሆን፣ የመጀመሪያው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሯም ጅማሬውን ያደረገው በ2011... Read more »

ኢትዮጵያ ከሰሞኑ ‹‹ብሪክስ››ን ለመቀላቀል ይፋዊ ጥያቄ ማቅረቧን የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም በሳምንታዊ የፕሬስ መግለጫቸው አስታውቀዋል:: ይህንንም ተከትሎ ጉዳዩ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል:: ‹‹ብሪክስ›› የሚለውን መጠሪያ የያዘው ይህ ምህጻረ... Read more »

“የአክሲዮን ገበያ” ማለት አክሲዮኖች የሚሸጡበት እና የሚገዙበት ገበያ ማለት ነው። ሰፋ ብሎ ሲተረጐም ደግሞ “የካፒታል ገበያ” ይባላል። ምክንያቱም የሚሸጡት አክሲዮኖች የካፒታል ምንጭ ስለሚሆኑ ነው። አክሲዮን የሚሸጠው ለሻጩ ኩባንያ ካፒታል ለማመንጨት ታስቦ ነው።... Read more »

ትምህርት ለሰው ልጆች ኑሮ ቅልጥፍና፣ ለሀገራት ዕድገትና ልማት እንዲሁም ባህልንና እውቀትን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማሸጋገር እንደ ድልድይ ሆኖ የሚያገለግል ስለመሆኑ ብዙ ተብሎለታል። የአንድን ማኅበረሰብ እሴቶችና የተከማቸ እውቀት ማስተላለፊያ መንገድም ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚችል... Read more »

ኢትዮጵያ ከሦስት ሺህ ዘመን በላይ ዘመናዊ ግብርና እና ቴክኖሎጂን አጣምራ ባለመጠቀሟ እና ዘመን ወለድ ግኝቶችን መጠቀም ባለመቻሏ ዛሬም አርሶ አደሮቿ በበሬ እያረሱ ሚሊዮኖችን ለመመገብ ደፋ ቀና እያሉ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅትም 22 ከመቶ... Read more »