እናቶችን ከሞት መታደግ  የዘወትር ተግባር ሊሆን ይገባል!

መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በዓለም አቀፍ ደረጃ እናቶች በእርግዝናና በወሊድ ወቅት ከማህፀን ደም መፍሰስ፣ኢንፌክሽን፣ከፍተኛ የደም ግፊትና የጠና ምጥ ጋር በተያያዘ ለሞት ይዳረጋሉ፡፡በኢትዮጵያ 70 በመቶ የሚሆኑት እናቶች የሚሞቱት ከወሊድ በኋላ በሚያጋጥም መድማት መሆኑም ይጠቆማል፡፡ እናቶች... Read more »

ለእቀባ እርሻ ትኩረት ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፡- የምግብ ዋስትናን በዘላቂነት ለማረጋገጥ እንዲቻል ለእቀባ እርሻ መስፋፋት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዓለማየሁ ብርሃኑ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፣ የእቀባ እርሻ... Read more »

ቤት ተቀማጩንም ያልማረው የግንባታ መጓተት

ከፊት ለፊታችን በርካታ ተሽከርካሪዎች ዝግ ብለው ይሄዳሉ፤ ይመጣሉ፤ የመንገድ ግንባታ ተሽከር ካሪዎች፣ከባድ መኪናዎች፣ አውቶቡሶች፣ አውቶሞቢሎች በየዓይነቱ መንገዱን ሞልተውታል፡፡ ተሽከርካሪዎቹ በዝግታ ቢንቀሳቀሱም የሚቀሰቅሱት አቧራ እና ከተሽከርካሪዎቹ የሚያወጠው ጭስ እንድ ላይ ሆኖ አካባቢውን የሚቃጠል... Read more »

ለፓርኪንሰን ህሙማን የሚሰጠው የህክምና አገልግሎት ውስን ነው ተባለ

አዲስ አበባ፡- ለፓርኪንሰን ሁሙማን የሚሰጠው የህክምና አገልግሎት ውስን መሆኑን  የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ቡድን መሪ አቶ አበባው አየለ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት ፤የፓርኪንሰን ህሙማን... Read more »

ለሴት ሰራተኞች የቅድመ ካንሰር ምርመራ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፦ ለአራት የመንግስት መስሪያ ቤት ሴት ሰራተኞች የማህጸን ጫፍና የጡት ካንሰር ቅድመ ምርመራ ሊያደርግ መሆኑን የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ አስታወቀ። የኮሌጁ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንዋይ ጸጋዬ በተለይ ለአዲስ... Read more »

‹‹ሰላም ዋናው ትኩረታችን ነው›› – አቶ ገላሳ ዲልቦ የሽግግር አካል ኦነግ ሊቀመንበር

አዲስ አበባ ፡- ‹‹ሰላም ዋናው ትኩረታችን ነው ፡፡›› ሲሉ የሽግግር አካል ኦነግ ሊቀመንበር አቶ ገላሳ ዲልቦ አስታወቁ፡፡ ለውጡ በመልካም መንገድ ላይ ነው የሚል እምነት እንዳላቸውም ገለጹ፡፡ ሊቀመንበሩ አቶ ገላሳ ዲልቦ በተለይ ለአዲስ... Read more »

የጤናማ እናትነት ወር በደም ልገሳ ይከበራል

አዲስ አበባ፡- አዲስ አበባ ጤና ቢሮ ጤናማ የእናትነት ወርን ደም በማሰባሰብና በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እንደሚያከብር አስታወቀ፡፡ ህብረተሰቡ ደም በመለገስ ከወሊድ ጋር በተያያዘ በደም መፍሰስ የሚሞቱ እናቶችን እንዲታደግ ጥሪ አቀረበ፡፡ በአዲስ አበባ ጤና... Read more »

‹‹የወልቃይትና የራያ ጉዳይ በቀላሉ አይታይም›› -ዶክተር አምባቸው መኮንን  የጠ/ሚኒስትሩ የመሰረተ ልማትና የከተማ ልማት አማካሪ

አዲስ አበባ፡- ‹‹የወልቃይትና የራያ ጉዳይ ህዝብ እየሞተበት ያለ ጥያቄ እንደመሆኑ በቀላሉ የሚታይ አይደለም›› ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የመሰረተ ልማትና የከተማ ልማት አማካሪ  ሚኒስትር ዶክተር አምባቸው መኮንን አስታወቁ፡፡  ለኢፌዴሪ ፕሬዚዳንትነት መታጨታቸውን ህዝቡ ባለመፈለጉ በፖለቲካ... Read more »

በሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያዊያን ሰራተኞች የመነሻ ደመወዝ አንድ ሺህ ሪያል ሆነ

የኢትዮ-ሳዑዲ የሠራተኛ ልውውጥ ስምምነት የመነሻ ደመወዝ መጠን ወለል 1000 የሣዑዲ ሪያል  እንዲሆን መግባባት ተደርሷል። የኢ.ፌዲሪ የሠራተኛ እና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከሳዑዲ አረቢያ አቻቸው አሕመድ ቢን ሱለይማን አል-ራጂ ጋር በሪያድ... Read more »

«መስጠት የፈለገ የሚሰጠው አያጣም»

ጫካ ውስጥ ባለችው አነስተኛ ጎጆ የሚኖር አንድ ድሃ ነበር። ጎጆዋ እጅግ አነስተኛ ከመሆኗ የተነሳ ከእርሱና ከሚስቱ በስተቀረ ሌላ ሰው ለማስተኛት አትበቃም። በአንድ ሌሊት ዶፍ ዝናብ እየጣለ አንድ ሰው የጎጆዋን በር አንኳኳ።  ባል... Read more »