አንጋፋ ሠዓሊ ናቸው። ከበርካታ ዓመታት በፊት በውጭ አገር በሙያቸው ዘመናዊ ትምህርት ቀስመዋል። በሶቭየት ኅብረት በ1979 በማቅናት ከተሰጦ በተለየ ትምህርቱን በሚገባ ተከታትለዋል። በመጀመሪያዎቹ ጊዜያት ቢያንስ ለአስር ወራት ያህል በቅድመ ዝግጅት ኡዝቤኪስታ በሚባል ከተማ... Read more »

ዳግም ከበደ ድምፃውያን ከጥበብ አድባርና ኪናዊ ሙያቸው ባሻገር በህዝብ ዘንድ ሰፊ ዝናን ከሚያተርፉና ተፅእኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ዘንድ ይመደባሉ። ዝና ደግሞ ከህዝብ የሚገኝ ልብን የሚያሞቅ ጭብጨባ ብቻ ሳይሆን ተሰሚነትንም ይጨምራል። ታዲያ ተቀባይነት ያላቸው... Read more »

ዳግም ከበደ የዛሬው የዝነኞች የእረፍት ውሎ እንግዳችን አቶ ኤርሚያስ አየለ ይባላል፤ የታላቁ ሩጫ ስራ አስኪያጅ ነው። ላለፉት በርካታ ዓመታት ተወዳጁን የጎዳና ላይ ሩጫ በብቃት እንዲካሄድ የራሱን ድርሻ ተወጥቷል። የዝግጅት ክፍላችንም በእነዚህና በመሰል... Read more »
ዳግም ከበደ ሎሬት መላኩ በላይ ይባላል። የዛሬው የዝነኞች የእረፍት ውሎ እንግዳችን ነው። በኪነ ጥበብ ሙያ ዘርፍ በአብዛኞቻችን በሚታወቀው መጠሪያ መሰረት በተወዛዋዥነት እውቅ ባለሙያ ነው። እርሱ ግን በዚህ መጠሪያ ስለማያምንበትና ይልቁኑም እኔን ይገልፀኛል... Read more »

አዲሱ ገረመው በ1962 በጅማ ከተማ ነው የተወለደው። እስከ ስምንተኛ ክፍል እዚያው ጅማ ተምሯል:: ከዘጠነኛ እስከ 12ኛ ክፍል አዲስ አበባ ሽመልስ ሀብቴ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሏል:: በመቀጠልም አዲስ አበባ ንግድ ሥራ... Read more »

አብርሃም ተወልደ ታዋቂው የፍልስፍና ሰው ኮንፊሽየስ “በየትኛውም ሁኔታ ጊዜ የለኝም፤ እረፍት የሚባል አላውቅም ብለህ የምታስብ ቢሆን እንኳ ለራስህ እና ለማንበብ የግድ ጊዜ መስጠት አለብህ። ይህን አላደረክም ማለት ግን በገዛ ፍላጎትህ ራስህን አላዋቂ... Read more »

ተገኝ ብሩ ከልጅነቱ ጀምሮ ጥልቅ የሆነ የማንበብ ፍቅር በውስጡ አደረ። ለንባብ ፍቅር ማስታገሻ ይሆነው ዘንድ ደግሞ ቤተመፅሀፍ መዋያው፣ማንበቢያ ስፍራዎች ደግሞ ማዘውተሪያው ሆኑ። ማንበብ የማይደክመው፤የሚነበቡ መፅሀፍት ደግሞ ደጋግሞ ያበረከተ ደራሲ ነው። በመፅሀፍት ብቻ... Read more »

አዲሱ ገረመው ወደ አሰልጣኝነት ሕይወት ከገባባት ከ1993ዓ.ም ጀምሮ ብዙ ስኬቶችን አጣጥሟል። በእነዚህ አመታትም የፀባይ ዋንጫን ጨምሮ ከ21 በላይ ዋንጫዎችን ለማግኘት በቅቷል፤ 21 ጊዜ ኮኮብ አሰልጣኝ ሆኖ በመመረጥ ሽልማቶች ተበርክተውለታል። በግሉም በእኛ ሀገር... Read more »

አዲሱ ገረመው አገራችን ካፈራቻቸው ምርጥና ዘርፈ ብዙ ከያኒያን መካከል አንዷ ናት፤ ዓለምጸሐይ ወዳጆ። ወደ ኪነ ጥበብ መድረክ መውጣት ከጀመረችም ሃምሳ ዓመታትን አስቆጥራለች። በ13 ዓመቷ ወደ ኪነ ጥበብ አለም የተቀላቀለችው አርቲስቷ እድሜዋን ሙሉ... Read more »
አዲሱ ገረመው መረጃዎች እንደሚጠቁሙት፤ ከሃያ ዓመታት በፊት በግለሰቦች ማንነት ላይ የተመሠረቱ የህይወት ታሪክ ወይም ግለ ህይወት ታሪክ መጻህፍት ቁጥር በእጅ ጣት የሚቆጠሩ ነበሩ። አሁን ይህ ዘርፍ ራሱን የቻለ አንድ የመጽሐፍት መለያ ሆኖ... Read more »