
‹‹የኢትዮጵያ ባለ ልዩ ጣዕም ምርትን ይግዙ›› በሚል መሪ ቃል ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ቀን በፓናል ውይይት እና በአውደ ርዕይ ተከብሯል። በወቅቱም በተመረጡ ላኪዎች ከግብርና፣ ከኢንዱስትሪና ከማእድን የተመረጡ 12 አይነት የኢትዮጵያ የወጪ... Read more »

ቡና ለአገር የኢኮኖሚ ዋልታ በመሆን ይታወቃል፤ የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት ከሚጠቀሱ የኢትዮጵያ የግብርና ምርቶች መካከል ቀዳሚው ነው፡፡ ባለፉት ዓመታትም ይሁን ዘንድሮ ለአገሪቱ የኢኮኖሚ ዋልታና ማገር በመሆን የላቀ ድርሻ እያበረከተ ይገኛል፡፡ በተለይም አገሪቷ የውጭ... Read more »

የግብርና ምርቶችን በብዛትና በጥራት በማምረት ለኢንዱስትሪ፣ ለኤክስፖርት፣ ከውጭ አገር የሚገባን ምርት በአገር ውስጥ ለመተካት እና የአገር ውስጥ የዜጎች የምግብ ፍላጎትን ለማሟላት እንዲቻል ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል። የአገሪቱ የግብርና ምርቶች ደረጃቸውን የጠበቁና... Read more »

ለነዳጅ መቅዳት የሚደረገው ሰልፍ ወርሐዊ ትዕይነት ሆኖ ቆይቷል። በየወሩ የነዳጅ ክለሳ ይደረጋል በሚል ነዳጅ ለመቅዳት የማይሰለፍ ተሽከርካሪ አልነበረም። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ችግሩ ከፍቷል። በአዲስ አበባ ተሽከርካሪዎች ረጃጅም ሰልፎችን ለሰዓታት መሰለፍ ግድ... Read more »
መንግሥት የነዳጅ ዋጋ በዓለም አቀፍ ደረጃ መናሩን ምክንያት በማድረግ በነዳጅ ዋጋ ላይ መጠነኛ ክለሳ ማድረጉ ይታወሳል። የተደረገውን መጠነኛ የሆነ የነዳጅ መሸጫ ዋጋ ክለሳን ምክንያት በማድረግ በእቃዎችና አገልግሎቶች ላይ ሰው ሰራሽ እጥረት የሚፈጥሩና... Read more »

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፌዴራል መንግስቱ የ2015 በጀት አመት ረቂቅ በጀት 786 ቢሊዮን ብር እንዲሆን በቅርቡ አጽድቆ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተወያይቶ አንዲያጸድቀው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መምራቱ ይታወሳል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ... Read more »
በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ እየናረ የመጣውን ዋጋ ለማረጋጋት መንግሥት የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ነው፤ እንዲያም ሆኖ ግን ችግሩ ቀጥሏል። ይህ ልጓም ያልተገኘለት የኑሮ ውድነት በአገር ውስጥ ብቻ የተከሰተ አይደለም፤ በተለይ በአሁኑ... Read more »

ኢትዮጵያ በቅርቡ የሰነድ መዋእለ ንዋዮች ገበያ / የአክሲዮን ገበያ/ ታቋቁማለች። ለእዚህም ገበያውን ማቋቋም የሚያስችል ስምምነት የገንዘብ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመነት ሆልዲንግ ኤፍኤስዲ አፍሪካ ከተሰኘ ኩባንያ ጋር በቅርቡ ተፈራርመዋል። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ... Read more »

ኢትዮጵያ ከምርቶቿ መካከል ጥቂት የማይባሉትን ለውጭ ገበያ በማቅረብ የውጭ ምንዛሬ ታገኛለች። በእዚህ የውጭ ምንዛሬም በአገር ውስጥ የማይመረቱና አስፈላጊ ምርቶችን እየገዛች ወደ አገር ውስጥ ታስገባለች። ለእዚህ ግብይት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ከሚገኙት መካከል ቡና... Read more »

ወተት በውስጡ በያዛቸው በርካታ ንጥረ ነገሮች አማካይነት ለሰው ልጆች ሁሉ በተለይም ለሕፃናት እጅጉን አስፈላጊ ነው። ይሁን እንጂ የወተት ልማት ዘርፉ በየጊዜው እየጨመረ ከመጣው የሕዝብ ቁጥር ጋር የተጣጣመ አይደለም። በመሆኑም በኢትዮጵያ የአንድ ሰው... Read more »