ዓለም በሩሲያና ዩክሬን ጦርነት በእጅጉ ተጨንቋል። የዩክሬን ሰማይና ምድር በመሳሪያ አረር መታረስ ከጀመረ ሰነበተ። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ እንዲህ አይነት አሰቃቂ ግጭት ታይቶ አይታወቅም በተባለለት የሞስኮና ኪዮቭ ፍጥጫ ሁለት ሚሊዮን የሚጠጉ ዩክሬናውያን... Read more »
ስለ ኑሮ ውድነት መነገር ከጀመረና ችግሩም ስር እየሰደደ ጫናው ከበረታ ጊዜያቶች ተቆጥረዋል። የዘርፉ ባለሙያዎች በጉዳዩ ላይ የተለያዩ ምክንያቶችን በማንሳት የመፍትሄ ሃሳቦችን ቢጠቁምም፣ መንግሥትም ለውጥ ያመጣል ያላቸውን አማራጭ እርምጃዎችን ቢወስድም የኑሮ ውድነቱ ከመሻሻል... Read more »
የ ኑሮ ውድነት ሰዎች አብዝተው እየተማረሩበትና በእጅጉ እየተገረሙበት ሰርክ የሚያሰላስሉትና የሚያብሰለስሉት አብይ ጉዳያቸው ከሆነ ዓመታት ተቆጥረዋል። ከዓመት ዓመት ከፍ እንጂ ዝቅ የማይለው የኑሮ ውድነት በተለይም በመሠረታዊ የፍጆታ ምርቶች ላይ በጉልህ የሚታይና ሸማቹን... Read more »
ኢትዮጵያ ያደረገችውን ጥሪ ተቀብሎ ወደ አገሩ የገባውን ዲያስፖራ ቤት ለእንግዳ በማለት ተቀብሎ ለማስተናገድ ዘርፈ ብዙ ዝግጅቶች ተደርገዋል። ወደ አገር ቤት የሚገባው ዲያስፖራ እግሩ የኢትዮጵያን አፈር ሲረግጥ ካለው ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ጀምሮ... Read more »
ሽሮ ሜዳ ሁሌም በአገር ባህል አልባሳት ደምቃና አሸብርቃ ትታያለች። በተለይ የጠዋቷ ጮራ ፍንትው ብላ ወጥታ በመሸጫ ሱቆች(መደብሮች) በተዘረጉ ቁሳቁሶች ላይ ብርሃኗን ስትፈነጥቅ ላየው ሰው፤ ጻዳ የተጎናጸፈች ሙሽራ ትመስላለች። በህብረቀለም የደመቁት የባህላዊ ልብሶች... Read more »
ኢትዮጵያ የተቃጣባትን ወረራ በቁርጥ ቀን ጀግኖች ልጆቿ ድባቅ መምታት በቻለችበት በዚህ ወቅት ሁለተኛ የጦርነት ግንባር የሆነውን ኢኮኖሚያዊ ጦርነት አሁንም እየተጋፈጠች ትገኛለች። ከተፈጸመባት ወረራ ባሻገር በኢኮኖሚ የጦርነት አውድ የምርትና የሸቀጦች ዋጋ መናር እንዲሁም... Read more »
ኢትዮጵያ ቡናን ለዓለም ገበያ በስፋት ከሚያቀርቡ ጥቂት ሀገራት መካከል አንዷ ብትሆንም፤ በነበረው ብልሹ አሠራርና ቢሮክራሲ ሳቢያ ሀገሪቱ በዘርፉ ለማግኝት ያቀደችውን ያህል ጥቅም ሳታገኝ ቆይታለች። ነገር ግን በሀገሪቱ የመጣውን ፖለቲካዊ ለውጥ ተከትሎ መንግሥት... Read more »
አሮጌውን 2013 ዓ.ም ሸኝተን 2014 ዓ.ም ከተቀበልን አንድ ወር ከአስር ቀናት ተቆጥሯል። በአሮጌው 2013 ዓ.ም በሀገር ውስጥ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ያጋጠመው ጦርነት፣ ዓለም አቀፍ ስጋት የሆነው ኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ ከወትሮው በተለየ... Read more »
ከለውጡ በኋላ ባሉት ባለፉት ጥቂት ዓመታት አዲስ አበባ ነዋሪዎችን ህይወት በመሰረታዊነት የሚቀይሩ በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል። በነዚህ ስራዎችም የከተማዋ ገጽታ ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ እየተቀየረ ይገኛል። ከተማዋ የአፍሪካ መዲና እና የበርካታ ዲፕሎማቲክ... Read more »
በኢትዮጵያ ዶሮና እንቁላል አዘውትሮ መመገብ እምብዛም አልተለመደም። ከዚህ በተቃራኒ ግን የዶሮ ወጥ ተወዳጅ ባህላዊ ምግብ ነው፡፡ አድካሚ ከመሆኑ አንፃርም አውድ ዓመት ሲመጣ እንጂ የዘወትር ምግብ አይደለም፡፡ ማጣፈጫ ቅመማ ቅመሙም ብዙ ወጪ ያስወጣል።... Read more »