
አዲስ አበባ ፡- ከስፖርቱ ጎን ለጎን በመንገድ ደኅንነት ላይ እየሠራ መሆኑን የኢትየጵያ ሞተር ስፖርት አሶሴሽን አስታወቀ። የአሶሴሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ አዲስ ዓለማየሁ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ያለባት ሀገር በመሆኗ... Read more »

በሀገራችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ/ ካፒታል ገበያ/ ጉዳይ በስፋት ይነሳል። ገበያው በምጣኔ ሀብት ባለሙያዎችም በእጅጉ ሲጠቆም የነበረ ሲሆን፣ ገበያው ለሀገር ያለውን ፋይዳ በመገንዘብም መንግሥት በኢትዮጵያም እውን እንዲሆን እየሰራ ይገኛል።... Read more »

በኦሮሞ ብሔረሰብ ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል እሬቻ አንዱ ነው። የክረምት ወቅት አልፎ የበጋው ወቅት ሲገባ በአዲስ ዓመት መባቻ መስከረም ወር ላይ ይከበራል። እሬቻ በኦሮሞ ብሔረሰብ ዘንድ በድምቀት የሚከበር በዓል ሲሆን፤ ብሔረሰቡ... Read more »

አሮጌው ዓመት አልፎ አዲሱን ዓመት በተቀበልንበት በኢትዮጵያውያን የዘመን መለወጫ ወርሃ መስከረም ላይ እንገኛለን።የወራቶች ንጉስ የሆነውና በተለያዩ በዓላት የሚታጀበው ይህ ወር ከፍተኛ ወጪ ይጠየቅበታል። መስከረም አንድ ቀን የሚከበረውን አዲስ ዓመት ተከትሎ የበርካታ ብሔር... Read more »

ዲጂታል ክፍያ ከጥሬ ገንዘብ ልውውጥ በመውጣት በክፍያ ካርድ፤ ኤሌክትሮኒክ ገንዘብ፤ ገንዘብ በራሳቸው በሚከፍሉ ማሽኖች (ኤ ቲ ኤም)፣ ገንዘብ በሚያስተላልፉ ማሽኖች፣ በሞባይል ስልክ እና በመሳሰሉት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አማካኝነት ገንዘብን ማስተላለፍ እና ክፍያ መፈፀም... Read more »

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለፉት ዓመታት በዓለም አቀፍ ችግሮች እንዲሁም በሀገር ውስጥ ግጭቶችና አለመረጋጋቶች በእጅጉ መፈተኑ ይታወቃል። ፈተናዎቹ የቱንም ያህል ከባድና ውስብሰብ ቢሆኑም፣ ዕድገት በማስመዝገብ ላይ ይገኛል። ሀገሪቱ ባለፉት ስድስት ዓመታት ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ... Read more »

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እንዲሁም ግብይቱን ለማሳለጥ በርካታ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል፤ ይህን ተከትሎም ለውጦችን እያስመዘገበ ነው፤ በተለይ ካለፉት ሁለትና ሶስት ዓመታት ወዲህ ተግባራዊ ባደረገው የቀጥታ የገበያ ትስስር የግብይት... Read more »

ኢትዮጵያ በቀንድ ከብት ብዛት ከአፍሪካ ቀዳሚ ስለመሆኗ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ታዲያ ከአፍሪካ ቀዳሚ በሆነችበት የቀንድ ከብት ሃብቷ እምብዛም ተጠቃሚ ስትሆን አይስተዋልም፡፡ በተለይም ከቀንድ ከብቶቿ የምታገኘውን ቆዳ በአግባቡ ጥቅም ላይ አይውልም። አሁን ላይ በአገሪቱ... Read more »

ግብርና በኢትዮጵያ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ያለው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ከተለያዩ የምጣኔ ሀብቱ ዘርፎች አኳያ ሲታይም እስከ 40 በመቶውን ድርሻ እንደሚይዝም መረጃዎች ይጠቁማሉ። በሥራ ዕድል ፈጠራም እንዲሁ እስከ 80 በመቶውን እንደሚሸፍን፣... Read more »

ወላጅ አባቷ ረጅሙን የሕይወት ጉዟቸውን በተለያዩ የንግድ ሥራዎች አሳልፈዋል፡፡ ልጆቻቸው ግን ትኩረታቸውን ትምህርታቸው ላይ ብቻ እንዲያደርጉ በማሰብ በከፍተኛ ክትትልና ቁጥጥር አሳድገዋል፡፡ እሳቸው ከተሰማሩባቸው የንግድ ሥራዎች መካከል አንዱ በአነስተኛ መጭመቂያ ማሽን ዘይት አምርቶ... Read more »