ኢትዮጵያ በመጪው ሁለት ወራት 74 ዓለም አቀፍ ጉባዔ ታስተናግዳለች

አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ በመጪው ሰኔና ሐምሌ ሁለት ወራት ብቻ 74 ዓለም አቀፍ ጉባዔ እንደሚካሄድ የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የኢትዮጵያ ኮንቬንሽን ቢሮ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ይግዛው በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዳስታወቁት፤... Read more »

በሁለተኛው ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከ15 ሚሊዮን በላይ ህፃናት ይከተባሉ

አዳማ፡- በሁለተኛው ዙር የተቀናጀ ሀገር አቀፍ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በዘጠኝ ክልሎችና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ15 ሚሊዮን በላይ ህፃናት እንደሚከተቡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ሁለተኛው ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ መርሀግብር ትናንት... Read more »

ጦርነቱን እንዳያባብሰው የተሰጋው የዩክሬን አጋሮች ውሳኔ

የዩክሬን አጋሮች ለሀገሪቱ በሚሰጧቸው የጦር መሣሪያዎች ላይ ጥለዋቸው የነበሩትን ገደቦች ማንሳታቸው ተገልጿል:: የጀርመን መራሄ መንግሥት ፍሬድሪኽ ሜትስ ምዕራባውያን የዩክሬን አጋሮች ለሀገሪቱ በሚሰጧቸው መሣሪያዎች ዓይነትና የአጠቃቀም ገደብ ላይ ጥለዋቸው የቆዩትን ገደቦች እያነሱ እንደሆነ... Read more »

የጀሪካኖችን ሰልፍ ያስቀሩ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች

ቀደም ባሉት ዓመታት የንጹህ መጠጥ ውሃ እጥረት ይስተዋልባቸው ከነበሩ የሀገራችን ከተሞች እንደሻሸመኔ፣ አርሲ ነጌሌና መሰል ከተሞች ተጠቃሽ ናቸው:: ውሃ በሚገኝባቸው ጥቂት ቦኖዎችና ጉድጓዶች ረጃጅም የጀሪካን ሰልፎች ተደርድረው ማየት የከተሞቹ የአንድ ወቅት መገለጫ... Read more »

የዓባይ ግድብን ከደለል ለመከላከል የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት መሥራት ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፡- የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች የዓባይ ግድብን በዘላቂነት ከደለል ለመከላከል የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ ሊሠሩ እንደሚገባ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ገለፀ። የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ... Read more »

“የኢትዮጵያን የፖለቲካ ባህል ለመቀየር እየተሠራ ነው” ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያን የፖለቲካ ባህል ለመቀየር እየተሠራ እንደሚገኝ በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)... Read more »

የፌዴራል ተቋማትና ማህበራት የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ መካሄድ ጀመረ

ችግሮችን በምክክር መፍታት ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ብቸኛው መንገድ መሆኑ ተጠቆመ አዲስ አበባ፡- ችግሮችን በምክክር መፍታት ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ብቸኛው መንገድ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ... Read more »

የትራምፕ ማስጠንቀቂያና የዩክሬን አጋሮች አዲስ ውሳኔ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬንን ጦርነት እንዲያስቆሙ የሁለት ሳምንታት ቀነ ገደብ እንደሰጡ ተናግረዋል። ፑቲን ጦርነቱን ማቆም ይፈልጋሉ ወይ ተብለው የተጠየቁት ፕሬዚዳንት ትራምፕ “እሱን ልነግራችሁ አልችልም። ነገር ግን በሁለት... Read more »

ኢትዮ ቴሌኮም ዜጎች የዲጂታል ኢኮኖሚ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፡- ኢትዮ ቴሌኮም የዲጂታል ተደራሽነትና አካታችነትን በማስፋት ሁሉም ዜጎች የዲጂታል ኢኮኖሚ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየሠራ መሆኑን የኩባያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ገለጹ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በትናትናው ዕለት 130ኛ ዓመት ክብረ-በዓሉን ምክንያት በማድረግ... Read more »

በመዲናዋ 15 ሆቴሎች የኮከብ ደረጃቸውን ተነጠቁ

-11 ሆቴሎች ባለ አምስት ኮከብ ደረጃን አገኙ አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ዳግም በተደረገ የሆቴሎች ምዘና 15 ሆቴሎች የኮከብ ደረጃቸው መነጠቁን ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ 11 ሆቴሎች ባለ አምስት ኮከብ ደረጃ ማግኘታቸውም ተጠቁሟል፡፡... Read more »