የመቶ ቀኑ  የትራንስፖርት ዘርፍ እቅድ ረጅሙን ወረፋ ያሳጥረው ይሆን ?

ከቤቴ ለጉዳዬ ፈጥኜ ለመድረስ ተቻኩዬ ወጥቻለሁ፡፡ ምርጫዬ  ከስቴዲየም  አራት ኪሎ፣ ሥድስት ኪሎ ከዚያም ማሳረጊያው ሽሮ ሜዳ የሆነ የሕዝብ መገልገያ ታክሲ መያዝ ነበር፡፡ እስከ 1፡20 ደቂቃ ባለው ጊዜ ውስጥ ለመድረስ አቅጄ ብወጣም ረጃጅም... Read more »

ለአሠሪና ሠራተኛ ብሩህ ዘመን

የኢፌዴሪ ሠራተኛና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ‹‹የኢንዱስትሪ ሰላም ለአካታችነትና ለዘላቂ ልማት›› በሚል መሪ መልዕክት ከታህሳስ 17 እስከ 18 ቀን  2011 ዓ.ም የሚዘልቅ ሀገር አቀፍ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ጉባዔ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ... Read more »

ኢትዮ ቴሌኮም የታሪፍ ቅናሽ ቢያደርግም ከዓምናው የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ330 ሚሊዮን ብር ተጨማሪ ገቢ አግኝቷል

አዲስ አበባ፡- ኢትዮ ቴሌኮም  የታሪፍ ቅናሽ ይፋ ካደረገ በኋላ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ያገኘው ገቢ ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር  ሲነጻጸር የ330 ሚሊዮን ብር ጭማሪ ማሳየቱን ገለጸ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም የስትራቴጂና ፕሮግራም ማኔጅመንት... Read more »

ኢንተርፖል 11 ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ ሰጥቷል

አዲስ አበባ፡- ዓለም አቀፉ የፖሊስ ተቋም ኢንተርፖል እአአ ከ2014 እስከ አሁን ድረስ 11 ተጠርጣሪ ወንጀለኞችን አሳልፎ ሰጥቷል፡፡ ተጠርጣሪ ወንጀለኞችን አሳልፎ ለህግ ከመስጠት አኳያ ከኢትዮጵያ ጋር በመስራት ላይ ነው፡፡ የኢንተርፖልና ዓለም አቀፍ የፖሊስ... Read more »

‹‹በአንድ ሀገር ውስጥ ሊኖር የሚችለው አንድ የመከላከያ ሠራዊት ብቻ ነው›› –  አቶ ሌንጮ ለታ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፡- በአንድ ሀገር ውስጥ ሊኖር የሚችለው አንድ የመከላከያ ሰራዊት ብቻ ነው ሲሉ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ሊቀመንበር አቶ ሌንጮ ለታ ተናገሩ፡፡ በምዕራብ ኦሮሚያ አካባቢ የሚታየውን የሰላም መደፍረስ አስመልክቶ አቶ ሌንጮ ለታ... Read more »

‹‹የትግራይ ክልል ወጣት አመራሮች በአስተሳሰብ ትግል ብቻ ተማምነው በፖለቲካው መድረክ መሳተፍ አለባቸው›› – አቶ አምዶም ገብረስላሴ የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት (አረና) ፓርቲ  የሕዝብ  ግንኙነት  ኃላፊ

አዲስ አበባ፡- በትግራይ ክልል በተለያየ ደረጃ በኃላፊነት የሚገኙ ወጣት አመራሮች በአስተሳሰብ ትግል ብቻ ተማምነው በፖለቲካው መድረክ መሳተፍ እንደሚጠበቅባቸው የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት  ፓርቲ  (አረና) የሕዝብ  ግንኙነት  ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረስላሴ ተናገሩ፡፡ አቶ... Read more »

ሰላማዊው መንደር

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከተለያዩ አካባቢዎች የተሰባሰቡ ተማሪዎች የሚማሩበት፣ የሚመራመሩበትና እውቀት የሚያፈልቁበት ተቋም ነው፡፡ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን በአንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ይህ ተቀይሮ በዘር በመከፋፈል ጸብ የሚስተናገድበት ሜዳ ሆኖ ታይቷል፡፡  በውስን ተማሪዎች የሚፈጠረው አለመግባባት... Read more »

የታክስ መሰረት መጥበብ በገቢ አሰባሰቡ ላይ ችግር ፈጥሯል

አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ የገቢ አሰባሰብ ላይ የታክስ መሰረት መጥበብ ዋነኛ ችግር እየሆነ መምጣቱን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በአገሪቱ ስር የሰደደ የተደራጀ ሌብነት፣ ታክስ ስወራ፣ የኮንትሮባንድ  መስፋፋት እና ሌሎችም ጥፋቶች ለአገሪቱ ገቢ መቀዛቀዝ ምክንያት... Read more »

የእርቀ ሰላም ኮሚሽንን ለማም የወጣው ረቂቅ አዋጅ ፀደቀ

አዲስ አበባ፡- የሠላም፣  የእርቅ፣  የመቻቻልና የአብሮነት ስሜት እንዲዳብር ማድረግ ያስችላል የተባለው የእርቀ ሰላም ኮሚሽን ለማቋቋም የወጣው ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ፡፡ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት በአካሄደው መደበኛ ስብሰባው የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች... Read more »

የሠራዊቱ ወደሌላ አካባቢ መንቀሳቀስ ምክንያትና ሥጋት

በኢትዮ-ኤርትራ መካከል ሰላም በመስፈኑና ስጋት በመወገዱ ፣ በመከላከያ በተካሄደው ሪፎርም ስድስት የነበሩት ዕዞች ወደ አራት ዝቅ በማለታቸው በሰሜን ድንበር አካባቢ የነበረውን የተወሰነው የመከላከያ ሰራዊት ወደ ሌሎች የኢትየጵያ ክፍሎች የማንቀሳቀስ ስራ እየተሰራ  መሆኑን... Read more »