ወዳጅ አገራትና ዜጎች ኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ የበርካታ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ባለቤት፣ በተፈጥሮ ውበት የታደለችና ከሌሎች አገራት በተለየ መልኩ የዘመን መለወጫ በዓል የምታከብር በመሆኑ ወዳጅ አገራትና ዜጎች የቱሪስት መዳረሻ ምርጫቸው እንዲያደርጓት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ።... Read more »

ወጣቱ ለሰላም ግንባታው የማይተካ ሚና አለው

አዲስ አበባ፡- ወጣቶችን በአስተሳሰብ፣ በሕይወት ክህሎት በማሰልጠንና በቁሳዊ ድህነት የተቸገሩትን በማገዝ ዓለም የደረሰበት ደረጃ ለማድረስ የሚተጋና የሰላም ግንባታን መሠረት አድርጎ የሚሰራ ኢምፓወሪንግ ኔክስት ጄነሬሽን (ኢ ኤን ጂ) የተሰኘ ድርጅት ተቋቋመ፡፡ በድርጅቱ ይፋዊ... Read more »

ሐዋሳ ወደ መደበኛ ሠላሟ ብትመለስም የቱሪዝም ዘርፉ እንደተቀዛቀዘ ነው

ሐዋሳ፡- የሀዋሳ ከተማ ወደ መደበኛ ሰላሟ ብትመለስም የቱሪዝም ዘርፉ ወደተለመደው እንቅስቃሴው እንዳልተመለሰ ተገለጸ። የቱሪዝም ዘርፉ 15 በመቶ ቀንሷል፡፡ በሐዋሳ ከተማ የሚገኙ ነዋሪዎችና የሆቴል ባለቤቶች እንደገለጹት፤ ሐምሌ 11ቀን 2011ዓ.ም የተፈጠረ ግርግር ቢኖርም አሁን... Read more »

ኢትዮ ቴሌኮም 5 ነጥብ 1 ሚሊዮን ተጨማሪ ደንበኞችን ለማስተናገድ አቅዷል

አዲስ አበባ፡- ኢትዮ ቴሌኮም በ2012 የበጀት ዓመት የአገልግሎቱን ጥራት በማሻሻል 5ነጥብ1 ሚሊዮን ተጨማሪ ደንበኞችን ማስተናገድ የሚችል የሞባይል ኔትወርክ አቅምን እንደሚገነባ አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ የተቋሙን የሦስት ዓመታት... Read more »

ጤፍን ለማምረት ኬሚካል ማዳበሪያን የሚተካ ደቂቅ አካል ተገኘ

አዲስ አበባ፡- በኬሚካል ማዳበሪያ ምትክ ደቂቅ አካላትን በመጠቀም ጤፍ ማምረት መቻሉን የኢትዮጵያ ብዝሃ ሕይወት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ፤ በኬሚካል ማዳበሪያ ምትክ ደቂቅ አካላትን በመጠቀም ጤፍ ለማምረት የሚያስችል ምርምር ተገኝቷል።... Read more »

80 የፌዴራል ተቋማት ለቢሮ ኪራይ አንድ ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ወጪ ያወጣሉ

የቤቶች ኮርፖሬሽን በበኩሉ ከኪራይ ብቻ በዓመት 549 ሚሊዮን ብር ሰብስቧል አዲስ አበባ፡- የፌዴራል ተቋማት አብዛኛዎቹ የራሳቸው ህንፃ የሌላቸው በመሆኑ በዓመት ለቢሮ ኪራይ አንድ ቢሊዮን የሚጠጋ ብር እንደሚከፈል የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በቀድሞ ስሙ... Read more »

ኮሚሽኑ ከአምስት ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ከእሳት አደጋ ታድጓል

– ከ230 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወድሟል አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች ኮሚሽን በ2011 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማና በኦሮሚያ ልዩ ዞኖች ባጋጠሙት የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች አምስት... Read more »

ኮርፖሬሽኑ ለህንፃ ዕድሳት 100 ሚሊዮን ብር ወጪ ያደርጋል

– በአዲስ አበባ ለግንባታ የሚውል 100 ሄክታር መሬት ይፈልጋል አዲስ አበባ፡- የክላስተር ህንፃዎችን ለማደስ 100 ሚሊዮን ብር ወጪ የማድረግ ዕቅድ እንዳለው የአዲስ አበባ አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ክላስተር ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ በበጀት... Read more »

ጊዜ ያለፈባቸው ከ200 ሺ በላይ የቫት ማሽኖች በአዲስ ቴክኖሎጂ ሊቀየሩ ነው

አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ የሚገኙ ከ200 ሺ በላይ የሚሆኑ የቫት (ካሽ ሬጂስተር) ማሽኖች ጊዜ ያለፈባቸውና ለማጭበርበርም ክፍት በመሆናቸው በአዲስ ቴክኖሎጂ ሊቀይራቸው ጥረት እያደረገ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። የገንዘብ ሚኒስቴር እና የገቢዎች ሚኒስቴር ከክልል... Read more »

በሐዋሳ ያለው ኮማንድ ፖስት ቢነሳም ችግር እንደማይገጥም ተገለፀ

ሀዋሳ:- በደቡብ ብሔር፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ዋና ከተማ የሆነችው የሀዋሳ ከተማ አሁን አስተማማኝ ሰላም ላይ የምትገኝ በመሆኑ ኮማንድ ፖስቱ ቢነሳም ችግር እንደማይከሰት ተገለጸ። የሀዋሳ ከተማ ኮማንድ ፖስት ኃላፊ ኮሎኔል ተክለብርሃን ገብረመድህን እንደገለጹት፤... Read more »